“የግሎባል ጥቁር ሕዝቦች ታሪክን እና ቅርስ ማቆያ ማእከልን ለመክፈት ለተደረሰው ውሳኔ መንግሥት ተግባራዊ ምላሽ...
ባሕር ዳር: ጥቅምት 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ላለፉት ሦስት ዓመታት በዩናይትድ ኪንግደምና በመላው ዓለም የሚገኙ አፍሪካዊያንና ሌሎች የጥቁር ሕዝቦች
በለንደን የኢትየጵያ ኤምባሲ ሲያካሂዱት የነበረው ተከታታይ ምክክር በኢትየጵያ የግሎባል ጥቁር ሕዝቦች የታሪክ ፣የቅርስ ማቆያና የትምህርት ማእከል ለመገንባት...
በአምራች ዘርፉ የሥራ እድል በመፍጠር የሀገር ውስጥና የውጭ ተወዳዳሪነትን ለማጎልበት በቅንጅት መሥራት እንደሚገባ የኢንዱስትሪ...
አዲስ አበባ፡ ጥቅምት 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ የአምራች ኢንዱስትሪውን ዘርፍ ለማሳደግና ለማበረታታት ያለመ ውይይት ከግል ባለሃብቶች ጋር እያካሄደ ነው።
በአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ ያሉ የግብዓትና የመሰረተ ልማት ማነቆዎችን በተመለከተ ጥናታዊ ጽሑፍ ያቀረቡት በአዲስ አበባ...
“ማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ኾኖ ሲደራጅ ኅብረ ብሔራዊቷን ኢትዮጵያ ለመመሥረት እና በጋራ ለመቆም የሚያግዝ ጅማሮ...
ባሕርዳር፡ ጥቅምት 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) “አዲስ ምዕራፍ እና አዲስ ተስፋ ለአዲስ ክልል” በሚል መሪ ሃሳብ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት ምስረታ ሥነ-ሥርዓት እየተከበረ ነው፡፡ በምስረታ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የተገኙት የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በአፋር ክልል የቤንቶኒቴ ማእድን ማውጫ እና ማምረቻን ጎበኙ::
ባሕርዳር፡ ጥቅምት 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአፋር ክልል የልማት ሥራዎች ምልከታቸውን በመቀጠል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዋርሰሶ ወረዳ የቤንቶኒቴ ማእድን ማውጫ እና ማምረቻን ጎብኝተዋል::
ቤንቶኒቴ ለሴራሚክ እና ቀለም ብሎም ለመሰል ምርቶች ጠቀሜታ በመዋሉ "ትንግርታዊ...
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት ምሥረታ ሥነ-ሥርዓት በሆሳዕና ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡
ባሕር ዳር: ጥቅምት 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) “አዲስ ምዕራፍ እና አዲስ ተስፋ ለአዲስ ክልል” በሚል መሪ ሃሳብ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት ምሥረታ ሥነ-ሥርዓት እየተከበረ ነው፡፡
በሕብረ ብሔራዊቷ ኢትዮጵያ ውስጥ ማንነትን መሠረት ያደረገ የራስ አሥተዳደርን የመመሥረት...








