ከአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር ጽሕፈት ቤት በክልሉ ወቅታዊ የሰላም ጉዳይ የተላለፈ መልእክት፦
ሙሉ መልእክቱ ቀጥሎ ቀርቧል
ሰላም እስትንፋሳችን ነው!
ሰላም የዛሬውም ሆነ የወደፊቱ የትውልድ የኅልውና መሠረት ነው። የዛሬ አሻራ የሚኖረው በዛሬ ሰላማችን ልክ ነው። የትኛውም አካል ሰላም ከሌለ ስለዛሬ መኖሩን እንጂ ስለነገ እድገትና ልማት ሊያስብ አይችልም። የነገ መሠረትና...
በመተከል ዞን ማንዱራ ወረዳ ታጥቀው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የጉህዴን ታጣቂዎች የመንግሥትን የሰላም ጥሪ ተቀብለው ተመለሱ።
ባሕር ዳር: ኅዳር 2/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በዞኑ የማንዱራ ወረዳ በጫካ ውስጥ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ታጠቂዎች የመንግሥትን የሰላም ጥሪ በመቀበል ወደ ሰላም ተመልሰዋል።
በማንዱራ ወረዳ ታጣቂዎች የሰላምን አማራጭ ተቀብለው ሲገቡ የዞኑ ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎችና...
“ጉራሽ ፈላጊ ጎሮሮዎች፣ እጅ ተመልካች ዓይኖች”
ባሕር ዳር: ኅዳር 2/2016 ዓ.ም (አሚኮ) አርሰው የሚጎርሱት፣ ከራሳቸው አልፈው ለሌሎች የሚተርፉት፣ የተራበን የሚያበሉት፣ የተጠማን የሚያጠጡት፣ የታረዘን የሚያለብሱት፣ ከጎተራቸው የማያጡት፣ ከመሶባቸው የማያጎድሉት ዛሬ ላይ ሁሉን አጥተዋል፡፡ ወደ ጎተራቸው የሚወርድ እህል ተቸግረዋል፤ በሞሶባቸው የሚሞላ እንጀራ...
ኢትዮጵያ ከጂቡቲ እና ሶማሊያ ጋር በሁለትዮሽ ግንኙነት እና ቀጣናዊ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አካሄደች።
ባሕር ዳር: ጥቅምት 30/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ኢትዮጵያ ከሳውዲ - አፍሪካ ጉባዔ ጎን ለጎን ከጂቡቲ እና ሶማሊያ ጋር በሁለትዮሽ እና ቀጣናዊ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከሳዑዲ - አፍሪካ ጉባዔ ጎን ለጎን ከጂቡቲ...
“የሕዳሴ ግድብ ቀጣናውን በልማት የሚያስተሳስር ግዙፍ ፕሮጀክት ነው” ሜጀር ጀነራል ተሾመ ገመቹ
ባሕር ዳር: ጥቅምት 30/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ተቀማጭነታቸውን አዲስ አበባ ያደረጉ የተለያዩ ሀገራት ወታደራዊ አታሼዎች እና የዓለም አቀፍ ተቋማት ተወካዮች ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን ጎበኝተዋል።
በጉብኝቱ የመከላከያ የውጭ ግንኙነት እና ወታደራዊ ትብብር ዳይሬክተር ሜጀር...








