አፍሪካ ከውጭ እርዳታ እንድትላቀቅ የአፍሪካ አደጋ ስጋት አቅምን በገንዘብ ማጠናከር ይገባል።
አዲስ አበባ፡ ሚያዝያ 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) 39 አባል ሀገራት የተሳተፉበት 16ኛው የአፍሪካ አደጋ ስጋት አቅም ጉባኤ ለሁለተኛ ቀን ቀጥሏል። በዚህ ጉባኤ አፍሪካውያን የአደጋ ስጋት አቅማቸውን ለማስተሳሰር ከመቼውም ጊዜ በላይ በጋራ ሊቆሙ እንደሚገባ አቋም ይዘውበታል።
በዛሬው...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የትንሣኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ማዕድ አጋሩ።
ባሕርዳር፡ ሚያዝያ 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የትንሣኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ማዕድ አጋርተዋል።
ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የተገኘው መረጃ እንደሚያመላክተው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) መጪውን የፋሲካ በዓል ምክንያት በማድረግም፣ ዛሬ ጠዋት...
በአፋር ክልል በሰመራ ሎጊያ ከተማ ሀገራዊ ለውጡን የሚደግፍ ሕዝባዊ ሰላማዊ ሰልፍ እየተካሄደ ነው።
ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአፋር ክልል ሰመራ ሎጊያ ከተማ በሀገራዊ ለውጡ የተመዘገቡ የልማት ድሎችን ዕውቅና የሚሰጥ እና አጋርነትን የሚገልጽ ደማቅ የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው።
ሠልፈኞቹ የኢትዮጵያ ከፍታ በእጃችን ነው፤ መጋቢት የፅናት መለኪያ የፈተና...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ( ዶ.ር) የትግራይ ክልል ጊዜያዊ ርእሰ መሥተዳድር ሹመትን አራዘሙ።
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ( ዶ.ር) የትግራይ ክልል ጊዜያዊ ርእሰ መሥተዳድር ሌተናል ጄኔራል ታደሰ ወረደ ሹመት ለአንድ ዓመት አራዝመዋል።
በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ሕገ መንግሥት አንቀፅ 62(9)እና በዐዋጅ ቁጥር 359/1995 አንቀጽ 14...
“በትንሣኤ በዓል የዋጋ ንረት እንዳይፈጠር እየተሠራ ነው” ምክትል ከንቲባ ጃንጥራር ዓባይ
አዲስ አበባ ፡ መጋቢት 29/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ምክትል ከንቲባ እና የኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኀላፊ ጃንጥራር ዓባይ ኅብረተሰቡ የትንሣኤ በዓልን ያለምንም የዋጋ ጭማሬ እንዲያከብር ለማድረግ የገበያ ማረጋጋት ሥራዎች በስፋት እየተሠሩ መኾናቸውን...








