“በምሥራቅ አፍሪካ ሀገራት መካከል ያለውን ትብብር እና የድንበር ላይ ሰላም ማጠናከር ያስፈልጋል” አቶ ብናልፍ...

አዲስ አበባ: ጥር 25/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሚና፣ ቀጣናዊ ትስስር ማሳደግ፣ ሰላም እና እድገት ማምጣት በኢትዮጵያ፣ በጅቡቲ እና በሶማሊላንድ በሚል መሪ መልእክት በድሬዳዋ ወይይት እየተካሔደ ነው። ቀጣናዊ ትስስር ማሳደግ እና ሰላም እና...

ከ13 ሺህ በላይ የመንግሥት ሠራተኞች ሃብታቸውን ማስመዝገባቸው ተገለጸ፡፡

ደብረ ብርሃን: ጥር 24/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሥነ ምግባር እና ጸረ ሙስና ኮሚሽን ደብረብርሃን ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ሙስናን ለመከላከል በተሠራው ሥራ ከ13 ሺህ በላይ የመንግሥት ሠራተኞች ሃብታቸውን እንዲያስመዘግቡ ማስቻሉን ገልጿል። የአማራ ክልል መንግሥት...

“ዓባይ ፪ 60 ሺህ ቶን ኤን ፒ ኤስ የአፈር ማዳበሪያ ጭና ጅቡቲ ገብታለች”

ባሕር ዳር: ጥር 24/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ በቅርቡ ድርጅቱን ለኪሳራ ዳርገው በነበሩት 42 ሺህ ሜትሪክ ቶን የመጫን አቅም ባላቸው ሁለት ነዳጅ ጫኝ መርከቦች የቀየራት ዓባይ ፪ 60 ሺህ ቶን ኤን ፒ...

የሀገሪቱን ሰላምና ደህንነት ለማረጋገጥ ለስድስት ወራት የታወጀው አስቸኳይ አዋጅ ለአራት ወራት ተራዘመ።

ባሕር ዳር፡ ጥር 24/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው አንደኛ ልዩ ስብሰባው አስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ለተጨማሪ አራት ወራት አራዝሞታል። የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ በርካታ ለውጦችን ማምጣቱ የተገለፀ ሲሆን ተጨማሪ ስራዎች...

የኢትዮጵያ ስታስቲክስ አገልግሎት እና የፕላንና ልማት ኮሚሽን አዲስ የስታቲክስ ልማት ፕሮግራም አስጀመሩ።

አዲስ አበባ: ጥር 23/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ስታስቲክስ አገልግሎት እና የፕላንና ልማት ኮሚሽን አዲስ የስታስቲክስ ልማት ፕሮግራም አስጀምረዋል። ይህ ፕሮግራም የሀገሪቱን የ10 ዓመት ዕቅድ እና ለሁለተኛው የሀገር በቀል ኢኮኖሚ ማሻሻያ ያግዛል ተብሏል። የፕላንና ልማት...