”የዲፕሎማሲ ሥራን በጥበብ እና በእውቀት ማከናወን ይገባል” የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ
ባሕርዳር: መጋቢት 03/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ በበርካታ ለውጦች ውስጥ እያለፈ ያለውን የዓለም ጂኦ ፖለቲካ ባገናዘበ መንገድ በጥበብ እና በእውቀት የዲፕሎማሲ ሥራን ማከናወን እንደሚገባ ገልጸዋል።
ሚኒስትሩ ከውጭ ጉዳይ...
ዘላቂ ሰላም ለማስፈን አዲሱ ትርክት ብዝኃነትን እና አብሮነትን መሰረት ያደረገ ሊኾን እንደሚገባ የሰላም ሚኒስትሩ...
ባሕርዳር: መጋቢት 03/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የሰላም ሚኒስትሩ ብናልፍ አንዱዓለም የተቋሙን የስድስት ወራት አፈጻጸም አስመልክቶ በሰጡት ማብራሪያ፤ ዘላቂ ሰላምን በመገንባት እና የፌደራል ሥርዓትን ከማጎልበት አኳያ አበረታች ሥራ መሠራቱን ገልፀዋል።
በክልሎች መካከል ያለውን ግንኙነት የማጠናከር እና...
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን አባቶች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ።
ባሕርዳር: መጋቢት 03/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ከተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች የተውጣጡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን አባቶች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎብኝተዋል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለጎብኝዎቹ ገለጻ አድርገዋል፡፡ ጎብኝዎቹም የዓድዋ ድል መታሰቢያ...
“ሀገራዊ የሰላም እጦቶችን ለመቅረፍ ከመንግሥት ባሻገር እንደዜጋ ሁሉም የበኩሉን መወጣት አለበት” የኢትዮጵያ የሰላም ተቋም
አዲስ አበባ: መጋቢት 03/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የኢትዮጵያ ሰላም ተቋም ከአሜሪካን ተራድኦ ድርጅት (ዩ.ኤስ.ኤ.አይ.ዲ) ጋር በመተባበር በኢትዮጵያ ውስጥ እየተከሰቱ ያሉ ግጭቶችን በእውነተኛ ውይይት የመፍታት ባሕልን ለማዳበር ተከታታይ የኾኑ መድረኮችን ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ለማድረግ የተለያዩ ሥራዎችን ሲሠራ...
የዋጋ ግሽበትን ለማረጋጋት መንግሥት የተለያዩ የመፍትሔ እርምጃዎችን እየወሰደነው ተባለ።
ባሕርዳር: መጋቢት 03/2016 ዓ.ም (አሚኮ) መንግሥት የዋጋ ግሽበትን ለማረጋጋት የተናበበ የገንዘብ፣ የፊስካል እና የምርታማነት የፖሊሲ እርምጃዎችን እየወሰደ መኾኑን የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ.ር) ገለጸዋል።
ለኢትዮጵያ ሕዝብ መሠረታዊ ችግር ከኾኑ ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች አንዱ የዋጋ...








