“ዲያስፖራው በሀገር ውስጥ ልማት ተሳታፊ እንዲኾኑ ምቹ ሁኔታ መፍጠር ያስፈልጋል” አቶ ዳንኤል ደሳለኝ

ባሕር ዳር: መጋቢት 27/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የኢትዮጵያ ዲያስፖራ አገልግሎት ከአማራ ክልል የርእሰ መሥተዳድሩ የዲያስፖራ ጉዳዮች አማካሪ ጋር በባሕር ዳር ከተማ ውይይት አካሂዷል። ውይይቱ በውጭ ሀገር የሚኖሩ ትውልድ ኢትዮጵያዊያንን በተለያዩ የኢንቨስትመንት አማራጮች እና በመኖሪያ ቤት ልማት...

“የዲጂታል የፋይናንስ ሥርዓት ተጠቃሚዎች ቁጥር ከፍተኛ ዕድገት እያስመዘገበ ነው” የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ

ባሕር ዳር: መጋቢት 27/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱን ጨምሮ የሀገር ውስጥ እና ዓለም አቀፍ የገንዘብ ተቋም ኀላፊዎች እና ተወካዮች በተገኙበት የኢትዮጵያ ዲጂታል ፋይናንስ ሥርዓት የምክክር መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። መድረኩ...

ከ800 በላይ በሚኾኑ ወረዳዎች እና ከተማ አሥተዳደሮች የተሳታፊ ልየታ ሥራ ማጠናቀቁን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር...

አዲስ አበባ: መጋቢት 27/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኮሚሽኑ ባከናወናቸው ተግባራት ዙሪያ ለመገናኛ ብዙኀን ማብራሪያ ሰጥቷል። ማብራሪያውን የሰጡት የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ቃል አቀባይ ጥበቡ ታደሰ 1ሺህ 300 የሚኾኑ ወረዳዎች እና ከተማ አሥተዳደሮች ለልየታ የተመረጡ ሲኾን...

“ነፍጥ ያነሱ ኃይሎች ጥያቄዎችን በሰላማዊ መንገድ እንዲያቀርቡ የሰላም በር ለሁሉም ተከፍቷል” ለገሱ ቱሉ (ዶ.ር)

ባሕር ዳር: መጋቢት 26/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትሩ ለገሰ ቱሉ (ዶ.ር) በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ ሚኒስትሩ በመግለጫቸው ባለፉት ሥድስት ዓመታት የነበሩ የለውጥ ጉዞዎች፣ የሰላም፣ የደኅንነት እና የበጋ ልማት ሥራዎችን በተመለከተ አንስተዋል፡፡...

“በተለያዩ ሀገራት በችግር ውስጥ የነበሩ ከ50 ሺህ በላይ ዜጎችን ወደ ሀገራቸው መመለስ ተችሏል” የውጭ...

አዲስ አበባ: መጋቢት 26/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ባለፉት ዘጠኝ ወራት በተለያዩ ሀገራት በችግር ውስጥ የነበሩ ከ50 ሺህ በላይ ዜጎችን ወደ ሀገራቸው መመለስ እንደተቻለ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገልጿል፡፡ በቀጣይም 70 ሺህ የሚኾኑ ዜጎችን ለመመለስም ዝግጅት እየደረገ ነው...