“ካውንስሉ ከየትኛውም ወገን ጣልቃ ገብነትን ሳያስተናግድ ሁለቱ ወገኖች ወደሰላም እንዲመጡ ይሠራል” የሰለም ካውንስሉ ዋና...
ባሕር ዳር: ሐምሌ 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ሀገራችን ኢትዮጵያ በየጊዜው የገጠሟትን ፈተናዎች በሕዝቦቿ ትብብርና አንድነት በከፍተኛ ድል አድራጊነት መንፈስ ድል እያደረገች የተሻገረች ሀገር መኾኗን በኮንፈረሱ የሰላም ካውንስሉ ዋና ጸሐፊ ፓስተር አማን ሷልህ ተናግረዋል።
በክልሉ የተፈጠረው ችግር...
ጠቅላይ ሚኒስትሩ እና መንግሥታቸው የጎንደርን የረጅም ጊዜ የልማት ጥያቄ መመለሳቸውን እውቅና የሚሰጥ ሰላማዊ ሰልፍ...
ጎንደር: ሐምሌ 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በጎንደር ከተማ መንግሥት ለልማት ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት ያሳየውን ቁርጠኝነት የሚደግፍ እና ያሉ ችግሮች ተሻሽለው አስተማማኝ ሰላም እንዲመጣ የሚጠይቅ ሰልፍ እየተካሄደ ነው።
"ለሰላም ዘብ እንቆማለን፤ የተጀመሩ ልማቶችን እናስቀጥላለን" በሚል መሪ...
“የሕዝባችንን ችግሮች መፍታት የሚችሉ የተለያዩ የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ሥርዓቶችን በማበልፀግ መጠቀም ይገባናል” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር...
ባሕር ዳር: ሐምሌ 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመሥገን ጥሩነህ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ቴክኖሎጂ ዙሪያ የተዘጋጀውን ዐውደ ጥናት ተካፍለናል ብለዋል፡፡ ዐውደጥናቱ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች የተገኙበት እና በቢግ ዳታ፣ ጄኔሬቲቭ ኤ.አይ፣ በአመራሮች ውሳኔ አሰጣጥ፣...
“ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥ የሚያደርሰውን ዓለም አቀፋዊ ተጽዕኖ ለመቀነስ በሠራችው ልክ የገንዘብ ድጋፍ ሊደረግላት...
አዲስ አበባ: ሐምሌ 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ለተከታታይ አምስት ቀናት በአዲስ አበባ ሲካሄድ የቆየው አራተኛው ዓለም አቀፍ “ፋይናንስ ለልማት” ጉባኤ ተጠናቅቋል። ዓለም አቀፍ ዘላቂ የልማት ግቦችን ማሳካት ማዕከል አድርጎ በአዲስ አበባ ለአምስት ተከታታይ ቀናት ሲካሄድ...
“በበጀት ዓመቱ ከ57 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ ተገኝቷል” የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርት እና ሎጀስቲክስ አገልግሎት...
አዲስ አበባ: ሐምሌ 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርት እና ሎጀስቲክስ አገልግሎት ድርጅት የ2016 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም እና የ2017 በጀት ዓመት ዕቅድን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል።
ጋዜጣዊ መግለጫውን የሰጡት የተቋሙ ዋና ሥራ አሥፈፃሚ በሪሶ...








