የአውሮፓ ኅብርት እና ዩኒሴፍ የሕክምና መሳሪያዎች እና መድኃኒቶችን ለአምስት ክልሎች ድጋፍ ማድረጋቸውን የጤና ሚኒስቴር...
ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኬር ፎር ሄልዝ ከሦስት ዓመት በፊት በአውሮፓ ኅብረት፣ በዮኒሴፍ እና በጤና ሚኒስቴር ትብብር የተቋቋመ ፕሮጀክት ነው።
ፕሮጀክቱ በድርቅ እና በግጭት የተጎዱ አካባቢዎች ላይ ድጋፍ የሚያደር ሲኾን አምስት...
የሕጻን ሄቨን ጉዳይ የምርመራ፣ የክስ እና የፍርድ ሂደት እንዴት ነበር?
ባሕር ዳር: ነሐሴ 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ሕጻን ሄቨን በተፈጸመባት የአስገድዶ መድፈር ወንጀል ሕይዎቷ ማለፉን በተመለከተ ከሰሞኑ በስፋት መነጋገሪያ ኾኗል፡፡ የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ እና የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን በሕጻን ሄቨን ዓወት ጉዳይ በተመለከተ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡
...
ፍትህ ጠያቂ ድምጾች
ባሕር ዳር: ነሐሴ 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ሰውዬው የሕግ ትምህርት አስተማሪ ናቸው፤ ሌሎቹ ደግሞ ተማሪዎች፡፡ አስተማሪው በክፍል ውስጥ ካሉት ተማሪዎች ውስጥ “አንቺ ሰማያዊ ቀሚስ የለበስሽው ልጅ፣ ስምሽ ማነው?” ሲሉ ጠየቋት፡፡
ልጅቱም ስሟን ተናገረች፡፡
አስተማሪው ከክፍሉ...
”የውጭ የምንዛሬ ቢሮዎች ሲከፈቱ ሕጋዊ ሥርዓት ያለው እና ቀልጣፋ አገልግሎት ይኖራል” ቆስጠንጢኖስ በርኸ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ነሐሴ 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው የሚፈጥራቸው የግል የውጭ ምንዛሬ ቢሮዎች ቀልጣፋ አገልግሎት መስጠት የሚያስችሉ እና የጥቁር ገበያን ወደ ሕጋዊ ሥርዓት ለማምጣት የሚያግዝ መኾኑን የምጣኔ ሃብት ባለሙያው ቆስጠንጢኖስ በርኸ (ዶ.ር) ይገልጻሉ።
የማክሮ ኢኮኖሚ...
ከኢኮኖሚ መረጋጋት እና ማገገም ወደ መመንጠቅ እድገት የመሸጋገር ሒደትን ያቀፈው የአማራ ክልል የኢንዱስትሪ ዘርፍ...
አዲስ አበባ: ነሐሴ 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) "የትውልድ ቁጭት ለትውልድ ልዕልና የማነፅ ትልም" በሚል መሪ ቃል የክልሉ መንግሥት የ25 ዓመት እቅድ አዘጋጅቶ ይፋ በማድረግ በየዘርፉ ውይይት እና ገለፃ እየተከናወነ ነው። የአማራ ክልል መንግሥት የአሻጋሪ...








