በባሕር ዳር የተከናወኑ የልማት ሥራዎች ለቱሪስቶች ምቹ ከተሞች ግንባታ ማረጋገጫ መኾናቸውን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር...
ባሕር ዳር: ጥቅምት 02/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመሥገን ጥሩነህ "በውቢቷ ባሕር ዳር የተገነቡ መናፈሻዎችን እንዲሁም ግዙፉንና አስደማሚውን የአባይ ድልድይ ጎብኝተናል" ብለዋል።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመሥገን ጥሩነህ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባስተላለፉት መልእክት በከተማዋ...
“የአፍሪካ ተወዳዳሪነት እየተፈተነ ያለው በጂኦፖለቲካ እና ጂኦኢኮኖሚ ባለው ዓለም አቀፍ ፍትጊያ ምክንያት ነው” የውጭ...
አዲስ አበባ: ጥቅምት 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ)አፍሪካ ያለባትን የአንድነት ችግሮች ለመቋቋም እና ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነትን ለማሳደግ የተሻሉ መፍትሔዎች እና ፖሊሲዎችን መጠቀም እንደሚገባት የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ገልጿል፡፡ የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ከአልጀዚራ የጥናት ማዕከል ጋር በመኾን የአፍሪካ...
“ከ400 ሺህ በላይ ቡክሌቶችን በማሳተም ለዜጎች ተደራሽ ተደርጓል” የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት
አዲስ አበባ: ጥቅምት 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት የ2017 ዓ.ም የሩብ ዓመት የሥራ አፈጻጸምን በሚመለከት መግለጫ ሰጥቷል። ተቋሙ በሙሉ አቅሙ ዜጎችን ማገልገል ከጀመረ አንድ ዓመት ማስቆጠሩን የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳሬክተር...
ለሀገራዊ ሉዓላዊነት መረጋገጥ አይበገሬ ሀገር አቀፍ የሳይበር ደኅንነት አቅምን ማጎልበት እንደሚገባ የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት...
አዲስ አበባ: ጥቅምት 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) 5ኛው ሀገር አቀፍ የሳይበር ደኅንነት ወር "የቁልፍ መሠረተ ልማት ደኅንነት ለዲጅታል ሉዓላዊነት!" በሚል መሪ ሃሳብ ዛሬ በሳይንስ ሙዚየም ተከብሯል። በክብረ በዓሉ የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አሥተዳደር ዋና ዳይሬክተር ትዕግሥት...
አምባሳደር ታየ አጽቀሥላሴ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ኾነው ተሾሙ፡፡
6ኛው የኢፌዲሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የፌዴሬሽን ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን መክፈቻ ሥነ- ሥርዓት ተጀምሯል፡፡
የሁለቱ ምክር ቤቶች የጋራ መክፈቻ ሥነ-ሥርዓትም አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴን የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት አድርጎ ሾሟል።








