የመጀመሪያው የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ቻርጅ ማድረጊያ ስቴሽን ሥራ ጀመረ፡፡

አዲስ አበባ: የካቲት 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የ130 ዓመታት ዕድሜ ያስቆጠረው አንጋፋው ኢትዮ ቴሌኮም ዲጂታል ኢትዮጵያን በመገንባት ረገድ በርካታ ሥራዎችን እየሠራ ይገኛል፡፡ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አሥፈፃሚ ፍሬሕይዎት ታምሩ ቻርጅ ማድረጊያ ስቴሽኑን መርቀው በከፈቱበት ወቅት...

የኢንዱስትሪ እና የፋይናንስ ኤክስፖ በኮሞቦልቻ ከተማ ሊካሄድ ነው፡፡

አዲስ አበባ: የካቲት 03/2017 ዓ.ም (አሚኮ) “ሰላም የኢንቨስትመንት ፓስፖርት ነው” በሚል መሪ መልዕክት በኮምቦልቻ ከተማ የኢንዱስትሪ እና የፋይናንስ ኤክስፖ ሊካሄድ መኾኑ ተገልጿል፡፡ የኢንዱስትሪ ከተማ በኾነችው ኮሞቦልቻ ከተማ ከሚያዚያ 20/2017 ዓ.ም እስከ ሚያዚያ 29/2017 ዓ.ም...

የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤን ለማካሄድ ዝግጅት መጠናቀቁን ብሔራዊ ኮሚቴው አስታወቀ።

አዲስ አበባ: የካቲት 03/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤን ለማካሄድ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሚመራ 35 መሥሪያ ቤቶች የተካተቱበት ብሔራዊ ኮሚቴ ዝግጅቱን ማጠናቀቁን አስታውቋል። የኅብረቱ 38ኛ መደበኛ የመሪዎች ጉባኤ የካቲት 7 እና 8 ይካሄዳል።...

ዓለማቀፉ የገንዘብ ድርጅት ለኢትዮጵያ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቀ።

አዲስ አበባ: የካቲት 02/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ መንግሥት ባለፈው ሐምሌ/2016 ዓ.ም ሀገር በቀል የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ተግባራዊ ማድረጉ ይታወሳል። የዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (አይ ኤም ኤፍ) ሥራ አሥፈጻሚ ቦርድ የኢኮኖሚ ማሻሻያውን መደገፍ የሚያስችል ለኢትዮጵያ...

የአፍሪካ ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሔ እንዲያገኙ የታየው ቁርጠኝነት ለሌሎች ምሳሌ እንደሚኾን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ።

ባሕር ዳር: የካቲት 02/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የምሥራቅ እና ደቡብ አፍሪካ ቀጣና ሀገራት መሪዎች የአፍሪካ ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሔ እንዲያገኙ ያሳዩት ቁርጠኝነትና አጋርነት ለሌሎች ምሳሌ እንደሚሆን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የምስራቅ አፍሪካ ማኅበረሰብ (EAC) እና የደቡባዊ...