ስደት ዓለም አቀፍ ችግር በመኾኑ ዓለም አቀፍ ትብብርን ይጠይቃል።
አዲስ አበባ: የካቲት 12/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የካርቱም ፕሮሰስ አካል የኾነ የስደተኞች እና የስደት ተመላሾችን ጉዳይ የሚመክር መድረክ በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ የአውሮፓ ኅብረት የአፍሪካ ቀንድ የፍልሰት መስመር ተነሳሽነት በመባል የሚታወቀዉ የካርቱም ፕሮሰስ በአፍሪካ...
የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከ1 መቶ 11 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ መሠብሠቡን ከንቲባ አዳነች...
አዲስ አበባ: የካቲት 12/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ነው፡፡ በምክር ቤቱ ባለፉት ስድስት ወራት የተከናወኑ ተግባራትን ሪፖርት ያቀረቡት የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ...
“38ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ በስኬት ተጠናቅቋል” የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
አዲስ አበባ: የካቲት 11/2017 ዓ.ም (አሚኮ) 38ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ እና 46ኛው የአሥፈጻሚዎች ጉባኤ መጠናቀቅን አስመልክቶ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሚኒስትር ድኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ መግለጫ ሰጥተዋል። ኢትዮጵያ በቂ ዝግጅት በማድረግ አንድ ንጉስ፣ 30...
“አቅማችንን አሟጠን ከሠራን ለውጥ ቅርብ ነው” ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ: የካቲት 11/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ሥራ እና ከህሎት ቢሮ ለስድስት ወራት በአለማማጅ ድርጅቶች ወስጥ የተግባር ሥልጠና የወሰዱ ከ13 ሺህ በላይ ወጣቶችን ለሁለተኛ ጊዜ አስመርቋል። የከተማ አሥተዳደሩ የሥራ እና ክህሎት...
የተሠሩ የልማት ሥራዎች በችግርም ውስጥ ኾኖ መሥራት እንደሚቻል ያሳዩ መኾናቸውን አፈጉባዔ ፋንቱ ተስፋዬ...
ወልድያ: የካቲት 09/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል እና የዞን ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች በሰሜን ወሎ ዞን ጋዞ ወረዳ የተሠሩ የልማት ሥራዎችን እየጎበኙ ነው።
በጉብኝቱ የአማራ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ፋንቱ ተስፋዬ፣ ምክትል ርእሰ...








