ሀገራት የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋጥ ትኩረት ሰጥተው መሥራት ይገባቸዋል።
አዲስ አበባ፡ ሐምሌ 21/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ እና ጣሊያን በጋራ በመኾን ባዘጋጁት የምግብ ሥርዓት ጉባኤ ላይ ንግግር ያደረጉት የጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ ሜሎኒ ጉባኤው በአፍሪካ ሲካሔድ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው፤ ይህም ሀገራት ለዘርፉ ትኩረት እንዲሰጡ...
“ግባችን ማንኛውም ኢትዮጵያዊ የተመጣጠነ እና በቂ ምግብ እንዲያገኝ ማድረግ ነው” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ...
አዲስ አበባ፡ ሐምሌ 21/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ኢትዮጵያ እና ጣሊያን ያዘጋጁትን እና በአዲስ አበባ እየተከናወነ የሚገኘውን ሁለተኛውን የምግብ ሥርዓት ጉባኤ ከፍተዋል።
በመክፈቻው ላይ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሰው ልጅ እና የቡና መገኛ ወደኾነችው...
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) መልዕክት፦
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 21/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ከሁለተኛው የተባበሩት መንግሥታት የምግብ ሥርዓት ጉባኤ በፊት ከወንድሜ አዛሊ አሱማኒ የኮሞሮስ ኅብረት ፕሬዝዳንት ጋር በሁለትዮሽ እና አሕጉራዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተናል።
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation
ለኅብረተሰብ ለውጥ...
የፋይናንስ ዘርፉ ዘመናዊ እና ተወዳዳሪ እንዲኾን ደንበኞች ላይ ትኩረት ያደረገ የባንክ አገልግሎት መስጠት ያስፈልጋል።
አዲስ አበባ፡ ሐምሌ 19/2017 ዓ.ም (አሚኮ) አቢሲኒያ ባንክ በመላው ሀገሪቱ ባሉ ቅርንጫፎቹ ተግባራዊ የሚደረግ ከወረቀት ነጻ የባንክ አገልግሎትን አስጀምሯል፡፡
እንደ አውሮፖውያኑ አቆጣጠር በ1996 የተመሠረተው የአቢሲኒያ ባንክ በየጊዜው አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን በማስተዋወቅ የባንኩን አገልግሎት የሚያሻሽሉ ሥራዎችን እየሠራ...
“የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ እየሠራን የዓለም የምግብ ሥርዓት ጉባኤን ለማስተናገድ ተዘጋጅተናል” የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
ባሕር ዳር: ሐምሌ 19/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ በጀመረቻቸው ጥረቶች በርካታ ስኬቶች ተመዝግበዋል፤ ለላቀ ስኬትም ጥረቶች ተጠናክረው ቀጥለዋል፡፡
በዚህ ወሳኝ ወቅት ኢትዮጵያ ከጣልያን መንግሥት እና ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጋር በመቀናጀት ሁለተኛውን የዓለም...








