“አንድ እንሁን፣ የግጭትን ምዕራፍ እንዝጋ” ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማው
ባሕር ዳር: የካቲት 15/2017 ዓ.ም (አሚኮ) "ከቃል እስከ ባሕል" በሚል መሪ መልዕክት ሕዝባዊ ኮንፈረንስ በባሕርዳር ከተማ እየተካሄደ ነው። ሕዝባዊ ኮንፈረንሱ የብልጽግና ፓርቲ በሁለተኛው መደበኛ ጉባኤ ባሳለፋቸው ውሳኔዎች እና ባስቀመጣቸው አቅጣጫዎች ላይ ያተኮረ ነው።...
“የሰላም ተምሳሌት የኾነች ባሕር ዳርን ስላሳያችሁን እናመሰግናችኋለን” ርእሰ መሥተዳደር ጥላሁን ከበደ
ባሕር ዳር: የካቲት 15/2017 ዓ.ም "ከቃል እስከ ባሕል" በሚል መሪ መልዕክት ሕዝባዊ ኮንፈረንስ በባሕር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው። ሕዝባዊ ኮንፈረንሱ የብልጽግና ፓርቲ በሁለተኛው መደበኛ ጉባኤ ባሳለፋቸው ውሳኔዎች እና ባስቀመጣቸው አቅጣጫዎች ላይ ያተኮረ ነው።
በሕዝባዊ...
ሕዝባዊ ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ ከተማ ቦሌ ክፍለ ከተማ ተጀመረ።
አዲስ አበባ: የካቲት 15/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተካሄደ የሚገኘው ሕዝባዊ ውይይት በአዲስ አበባ ከተማ ቦሌ ክፍለ ከተማ ተጀምሯል::
ብልጽግና ፓርቲ በሁለተኛ መደበኛ ጉባኤው ባስቀመጣቸው አቅጣጫዎች ላይ ትኩረቱን አድርጎ በ25 ከተሞች እየተካሄደ...
ሕዝባዊ ውይይት በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ነው።
አዲስ አበባ: የካቲት 15/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ብልጽግና ፓርቲ ባካሄደው ሁለተኛ መደበኛ ጉባኤው ያሳለፋቸው ውሳኔዎች እና ያስቀመጣቸው አቅጣጫዎችን በሚመለከት በኦሮሚያ ክልል አዳማ ከተማ ሕዝባዊ ውይይት እያካሄደ ነው።
በውይይቱ የገቢዎች ሚኒስቴር ሚኒስትር አይናለም ንጉሴ፣ የሲዳማ ክልል ርእሰ...
የመድኃኒት አስመጭዎች እና አምራቾች በመድኃኒት አቅርቦት ላይ ያሉ ችግሮችን ሊፈቱ ይገባል።
አዲስ አበባ: የካቲት 14/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት የመንግሥት እና የግል ድርጅቶች ጋር አራተኛውን ዓለም አቀፍ የመድኃኒት አቅርቦት ኮንፈረንስ አካሂዷል። ኮንፈረንሱ የተዘጋጀው ከዘጠነኛው ኢትዮ ሄልዝ ኤግዚቢሽን ጋር በመተባበር ነው። በኤግዚብሽኑም የግል እና...








