“ሁሉን አካታች ለኾነው የኢትዮጵያ ዕድገት ቴክኖሎጂ ወሳኝ ድርሻ አለው” ፕሬዝዳንት ታየ አጽቀሥላሴ

አዲስ አበባ: ግንቦት 08/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በምሥራቅ አፍሪካ የመጀመሪያ የኾነው የኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ኤክስፖ "ኢቴክስ 2025" በአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል መካሄድ ጀምሯል። የኢፌዲሪ ፕሬዝዳንት ታየ አጽቀሥላሴ በመድረኩ ላይ ተገኝተው እንዳሉት ደኅንነቱ የተጠበቀ መረጃ እና...

በወቅታዊ የጤና አገልግሎት ዙሪያ ከጤና ሚኒስቴር የተሰጠ መግለጫ፦

ባሕር ዳር: ግንቦት 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የጤና ሚኒስቴር ለማኅበረሰባችን ጥራቱን የጠበቀ እና ፍትሐዊ የጤና አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግ የጤና ፖሊሲ እና ስትራቴጂ በመቅረጽ የኅብረተሰቡን ባለቤትነት ባረጋገጠ መልኩ ሥራዎችን በትኩረት እያከናወነ መኾኑ የዓደባባይ ሃቅ ነው። ምክንያቱም መቼም...

“ሁሉን የሚያግባባ ነገር ፈልጉና ችግሮችን በሰላማዊ ውይይት ፍቱ፣ በዚህ አማራጭ እናት ሀገር እፎይታ...

አዲስ አበባ: ግንቦት 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የርክበ ካህናት ቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ መካሄድ ጀምሯል። በጉባኤው ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ...

የአማራን ሕዝብ ለማጎሳቆል የተነሱ የውስጥ እና የውጭ ጠላቶችን አምርሮ መታገል ይገባል።

ባሕር ዳር: ግንቦት 02/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የዞን፣ የክልል እና የሀገር መከላከያ ሠራዊት የሥራ ኀላፊዎች በተገኙበት በደቡብ ጎንደር ዞን ከአዲስ ዘመን ከተማ አሥተዳደር የጸጥታ መዋቅር ጋር ውይይት ተደርጓል። የአማራ ክልል ሰላም እና ጸጥታ...

“ቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች ተኪ ምርቶችን በማምረት የኢትዮጵያ ብልጽግና ማሳያዎች ናቸው” አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ: ግንቦት 02/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ከሚያዝያ 27 እስከ ግንቦት 2 ሲካሄድ የነበረው አራተኛው የኢትዮ ክህሎት ዉድድር ማጠቃለያ ተካሂዷል። "ብሩህ አእምሮዎች በክህሎት የበቁ ዜጎች" በሚል መሪ መልዕክት በተካሄደው አራተኛው የኢትዮ ክህሎት...