“ጣናን ተንተርሳ ለከተመችው ውቧ ከተማ የጣና ፎረም እንደ መልካም ገፀ በረከት ይቆጠራል” አምባሳደር ነብያት...

ባሕር ዳር:ጥቅምት 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ከጥቅምት 14/2018 ዓ.ም እስከ ጥቅምት 16/2018 ዓ.ም የሚካሄደው የጣና ፎረም ጉባኤ በባሕር ዳር ተጀምሯል፡፡ በጉባኤው መክፈቻ ላይ ጣና ፎረም "ለአፍሪካ ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሄ" መርሕ ተግባራዊነት አዎንታዊ ሚና እየተወጣ መኾኑ...

የጡት ካንሰር እና አሳሳቢነቱ።

ባሕር ዳር: ጥቅምት 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በዓለም ላይ ከሚከሰቱ የካንሰር በሽታዎች መካከል 30 በመቶ የሚኾነውን የሚሸፍነው የጡት ካንሰር በሽታ ነው፡፡ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሪፈራል ሆስፒታል የካንሰር ሕክምና ስፔሻሊስቱ ዶክተር አማረ የሺጥላ እንደሚሉት የጡት ካንሰር በሽታ...

የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት እና ዓለመቀፍ የሥራ ድርጅት(ILO) የሥራ ስምሪት እና ፍልሰትን አስመልከቶ በጋራ ለመሥራት...

አዲስ አበባ:ጥቅምት 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአንድ ሀገር ኢኮኖሚያዊ፣ ማኅበራዊ እና ዴሞክራሲያዊ ልማት ይፋጠን ዘንድ በሳይንሳዊ ዘዴ የተሠበሠቡ እና የተተነተኑ ስታቲስቲካዊ መረጃዎች መሠረታዊ ናቸው። ለዚህ ይረዳ ዘንድ የዓለም የሥራ ድርጅት ለኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ለሥራ...

“ነጻ ሃሳብ፣ ግልጽ ውይይት እና አሕጉራዊ የመፍትሔ አቅጣጫ የጣና ፎረም መለያዎች ናቸው” አምባሳደር ነቢያት...

ባሕር ዳር:ጥቅምት 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በየዓመቱ በአፍሪካ አሕጉር የሰላም እና ደኅንነት ጉዳዮች ላይ የሚመክረው ጣና ፎረም በባሕር ዳር እየተካሄደ ነው። "አፍሪካ በተለዋዋጭው የዓለም ሥርዓት ውስጥ" በሚል መሪ መልዕክት የተጀመረው 11ኛው የጣና ፎረም በአሕጉሪቷ...

የጤናው ዘርፍ ስኬታማነት በታከሙ ታካሚዎች ብዛት ብቻ ሳይኾን እንዳይታመሙ በሚሠሩ አዳዲስ የጤና ሥራዎችም ነው...

አዲስ አበባ:ጥቅምት 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በጅማ ከተማ "ዘላቂ ኢንቨስትመንት እና ኢኖቬሽን ለጠንካራ የጤና ሥርዓት" በሚል መሪ መልዕክት 27ኛው የጤና ዘርፍ ዓመታዊ ጉባኤ እየተካሄደ ነው። ዜጎች አካላዊ እና ሥነ ልቦናዊ ጤናቸው ተጠብቆ አምራች ዜጋ...