ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የጎንደር አብያተ መንግሥታት ጥገናን መርቀው ከፈቱ።
ባሕር ዳር: ጥቅምት 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)፣ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው እና ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች የተጠገነውን የጎንደር አብያተ መንግሥታት መርቀዋል።
የተከናወነው ሰፊ የእድሳት ሥራ በቅርስ ስፍራው ነባሩን...
“ትናንትናችን ማስታወሻችን እና መታወሻችን ነው” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ጥቅምት 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የታደሰውን የጎንደር አብያተ መንግሥታት መርቀው ከፍተዋል።
በዕለቱ ባስተላለፉት መልዕክትም "የዚህ ታላቅ ታሪክ አካል ለመኾን ዕድል ስለሰጣችሁኝ አመሰግናለሁ" ብለዋል። ፋሲል በእጃችን ስለኾነ የረከሰ ወርቅ...
“የአፍሪካ ምልክት፤ የጥቁሮች አብነት”
ባሕር ዳር: ጥቅምት 27/2018 ዓ.ም (አሚኮ) አፍሪካውያን የነጻነታቸው አብነት፣ የሉዓላዊነታቸው ምልክት አድርገዋት ኖረዋል፤ ጥቁሮች ኮርተውባታል፤ መመኪያችን፣ አለኝታችን ብለዋታል።
በጠነከረ መሠረት ላይ የታነጸ ቤት ዝናብ ቢዘንብ፣ ጎርፍም ቢጎርፍ፣ ነፋስም ቢነፍስ፣ ገፍተው ሊጥሉት አይችሉም እንደተባለ እርሷ...
“የአፍሪካ ምልክት፤ የጥቁሮች አብነት”
ባሕር ዳር: ጥቅምት 27/2018 ዓ.ም (አሚኮ) አፍሪካውያን የነጻነታቸው አብነት፣ የሉዓላዊነታቸው ምልክት አድርገዋት ኖረዋል፤ ጥቁሮች ኮርተውባታል፤ መመኪያችን፣ አለኝታችን ብለዋታል።
በጠነከረ መሠረት ላይ የታነጸ ቤት ዝናብ ቢዘንብ፣ ጎርፍም ቢጎርፍ፣ ነፋስም ቢነፍስ፣ ገፍተው ሊጥሉት አይችሉም እንደተባለ እርሷ...
የጣና በለስ ስኳር ፋብሪካ ምን ላይ ነው?
ባሕር ዳር: ጥቅምት 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የጣና በለስ የተቀናጀ የስኳር ልማት ፕሮጀክት በኢትዮጵያ ያለውን የስኳር ምርት ችግር ለመቅረፍ በመንግሥት እና በሕዝብ ተስፋ ተጥሎበት፣ በሀገር ኢኮኖሚ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክት የታመነበት ግዙፍ ፕሮጀክት ነው።
የፕሮጀክቱ ግንባታ በ2003...








