የስልጤ ዞንን ታሪካዊ እና ባሕላዊ እሴቶች ለማስተዋወቅ እየተሠራ ነው።

አዲስ አበባ: ኅዳር 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የስልጤ ዞን የአካባቢውን ማኅበረሰብ ባሕል፣ ታሪክ እና ትውፊት በውስጡ የያዘውን የስልጤ ዞን የባሕል ሙዚየም በየዓመቱ ከ15 ሺህ በላይ ጎብኝዎች ይጎበኙታል። ግንባታው በ1999 ዓ.ም ተጀምሮ በ2003 ዓ.ም የተጠናቀቀው ሙዚየሙ በውስጡ...

የልማት ሥራዎችን ለመሥራት ግብርን በወቅቱ እና በአግባቡ መሠብሠብ አስፈላጊ ነው።

ባሕርዳር፡ ኅዳር 09/2018ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት የበጀት እና ፋይናንስ ጉዳየች ቋሚ ኮሚቴ በቅርቡ ባረቀቀው አዲስ የገቢ ግብር አዋጅ ዙርያ ውይይት እያካሄደ ነው። ረቂቅ አዋጁ ለክልሉ ምክር ቤት ቀርቦ ከመጽደቁ በፊት ነው ከየተቋማት...

“የብልጽግና ጉዟችን ሁሉንም ማኅበረሰብ ተጠቃሚ በማድረግ ዘላቂ ልማትን በማረጋገጥ ራዕይ የሚመራ ነው” ...

ባሕር ዳር: ኅዳር 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በማኀበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት መንግሥት ለሰው ተኮር አጀንዳዎች ልዩ ትኩረት በመስጠት ለአካታች ልማት እየሠራ ነው ብለዋል። በደሴ ከተማ የተመለከትናቸው የግብርና፣ ...

የደቡብ ወሎ ዞን ያሠለጠናቸውን የሰላም አስከባሪ አባላትን በጊምባ ከተማ አስመረቀ።

ደሴ: ኅዳር 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የደቡብ ወሎ ዞን ከተለያዩ ወረዳዎች የተመለመሉ እና በጊምባ ማሠልጠኛ ማዕከል ለወራት ሥልጠናቸውን የወሰዱ የሰላም አስከባሪ አባላትን የሀገር መከላከያ ሠራዊት መሪዎች፣ የዞኑ ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በተገኙበት አስመርቋል። አሚኮ ያነጋገራቸው የሰላም...

የውኃ ፖለቲካ፣ የቀይ ባሕር ተዋንያን እና የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲ

ባሕር ዳር: ኅዳር 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአፍሪካ ቀንድ ቀጣና" ስምን መልአክ ያወጣዋል" እንዲሉ የቀጣናው ቀንደኛ ተዋንያኖች እጅግ በርካታ ናቸው፡፡ የተዋንያኑ መበራከት ብቻ ሳይኾን ፍላጎቶቻቸውም ጉራማይሌ የሚባል ዓይነት ነው፡፡ ኢትዮጵያ፣ ኤርትራ፣ ሶማሊያ እና ጅቡቲን ያካካተተው...