ኤችአይቪ ኤድስን በመከላከል ጤናማ ትውልድ መገባት ያስፈልጋል።
ገንዳ ውኃ: ኅዳር 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኤች አይ ቪ ኤድስ ቀን በዓለም ለ38ኛ ጊዜ፣ በሀገራችን ደግሞ ለ37ኛ ጊዜ እየተከበረ ነው። በምዕራብ ጎንደር ዞን በገንዳ ውኃ ከተማም ተከብሯል።
የኤች አይ ቪ ኤድስን ቀን ሲያከብሩ ያገኘናቸው አቶ...
አፍላ ወጣት እና ወጣት ሴቶች የኤች አይ ቪ ኤድስ ተጋላጮች በመኾናቸው በትኩረት መሥራት ያስፈልጋል።
አዲስ አበባ: ኅዳር 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) "ተግዳሮቶችን በመቋቋም የኤች አይ ቪ ኤድስ ምላሽን ዘላቂነት እናረጋግጥ" በሚል መሪ መልዕክት ዓለም አቀፍ የኤች አይ ቪ ኤድስ ቀን በአዲስ አበባ ከተማ ተከብሯል።
እ.ኤ.አ በ2024 በዓለም አቀፍ ደረጃ 40...
አስር የተተከሉ ከሳተላይት ያለማቋረጥ ዳታ የሚቀበሉ ጣቢያዎች ወይም CORS ሥራ ጀመሩ።
አዲስ አበባ: ኅዳር 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በቋሚነት መሬት ላይ የሚተከል የሳተላይት ዳታን ያለማቋረጥ የሚቀበል እና ፕሮሰስ የሚያደርግ መኾኑ ተገልጿል።
ቴክኖሎጂው የአንድን ቦታ መገኛ መረጃን ከጂፒኤስ ሳተላይቶች 24 ሰዓት ሙሉ በመቀበል ከፍተኛ ጥራት የሚሰጥ ነው።
በማስጀመሪያ ሥነ...
ሊቋርጥ ነበረን ሕይዎት ማስቀጠል መቻል ልዩ ስሜት አለው።
ደብረ ታቦር: ኅዳር 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የደብረ ታቦር ከተማ አሥተዳደር አሕጉር አቀፍ የደም ልገሳ ፕሮግራምን "አንድ ቀን፣ አንድ አሕጉር፣ አንድ ዓላማ" በሚል መሪ መልዕክት ዘመቻ አካሂዷል።
የደብረ ታቦር ከተማ አሥተዳደር ደም እና ኅብረ ሕዋስ ባንክ...
“ወልቃይት እንግዳ አልምዶ የሚያስቀር ድንቅ ምድር መኾኑን በአካል አየሁ” ዳኛቸው አሰፋ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ኅዳር 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) "ምድሩ የተከዜ ዳር የውበት ሰገነት ነው" ብለውታል በቅርቡ ወደ ቀጣናው ዘልቀው ጉብኝት ያደረጉት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፍልስፍና መምህሩ ዶክተር ዳኛቸው አስፋ። ዕውነት ነው፤ ወልቃይት ቢጓዙት የማያልቅ ሜዳማ፣ ቢያዩት...








