በመዲናዋ የሚገነበው የአማራ ባህል ማዕከል አልማ ለሚያከናውነው የልማት ስራ አጋዥ እንደሚሆን ተገለጸ።

በመዲናዋ የሚገነበው የአማራ ባህል ማዕከል አልማ ለሚያከናውነው የልማት ስራ አጋዥ እንደሚሆን ተገለጸ። ባሕር ዳር፡ ሰኔ 20/ 2013 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ባህል ማዕከል ግንባታ የአማራ ሕዝብ ባህልና ትውፊት ተጠብቆ እንዲቆይ ከማድረግ ባሻገር የአማራ ልማት ማኅበር (አልማ) የሚያከናውናቸውን...

የእምቦጭ አረምን ከጣና ሐይቅ ላይ ለማስወገድ ከዘመቻ ሥራዎች የተሻገረ ርብርብ እንደሚያስፈልግ ተጠቆመ፡፡

የእምቦጭ አረምን ከጣና ሐይቅ ላይ ለማስወገድ ከዘመቻ ሥራዎች የተሻገረ ርብርብ እንደሚያስፈልግ ተጠቆመ፡፡ ባሕር ዳር፡ ሰኔ 20/ 2013 ዓ.ም (አሚኮ) በ3 ሺህ 672 ስኩየር ኪሎ ሜትር ላይ ተንጣሎ የተዘረጋው ጣና በኢትዮጵያ በስፋቱ ቀዳሚው ሐይቅ ነው፡፡ ጣና...

ʺእኔስ በተከዜ ቀናሁ፤ እርሱን ብሆን ብዬ ተመኘሁ”

ʺእኔስ በተከዜ ቀናሁ፤ እርሱን ብሆን ብዬ ተመኘሁ" ባሕር ዳር፡ ሰኔ 20/ 2013 ዓ.ም (አሚኮ) የታደለ ወንዝ መከራንም ደስታንም ያይ ዘንድ የተመረጠ፡፡ የትናንቱ ሲያልፍ፣ ዛሬን፣ ዛሬም ትናንት ሲሆን ነገን እያዬ ስንቱን አሳለፈው፡፡ የኢትዮጵያን የፍስሃና የፈተና ዘመናትን አይቷል፡፡...

በትውልድ ጀርመናዊ የኾኑ የፍራንክፈርት ሆቴል ባለቤት 10ሺህ ዩሮ ለታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ቦንድ ለመግዛት...

በትውልድ ጀርመናዊ የኾኑ የፍራንክፈርት ሆቴል ባለቤት 10ሺህ ዩሮ ለታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ቦንድ ለመግዛት ቃል መግባታቸው ተገለጸ። ባሕር ዳር፡ ሰኔ 20/ 2013 ዓ.ም (አሚኮ)በጀርመን ፍራንክፈርት ኢትዮጵያውያን ለታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ የቦንድ ግዥ ፈጽመዋል፡፡ በጀርመን፣ ፍራንክፈርት...

የሽብርተኛው የህወሃት ቡድን ርዝራዦችን አድኖ በመያዝ ህጋዊ እርምጃ ለመውሰድ የተጀመረው ዘመቻ ተጠናክሮ ይቀጥላል” ኮሚሽኑ

"የሽብርተኛው የህወሃት ቡድን ርዝራዦችን አድኖ በመያዝ ህጋዊ እርምጃ ለመውሰድ የተጀመረው ዘመቻ ተጠናክሮ ይቀጥላል" ኮሚሽኑ ባሕር ዳር፡ ሰኔ 19/ 2013 ዓ.ም (አሚኮ) ሽብርተኛው የህወሃት ቡድን ርዝራዦችን አድኖ በመያዝ ህጋዊ እርምጃ ለመውሰድ የተጀመረው ዘመቻ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን...