በሱዳን የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ለሀገራቸው ልማት የድርሻቸውን እየተወጡ መሆኑ ተገለጸ።

በሱዳን የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ለሀገራቸው ልማት የድርሻቸውን እየተወጡ መሆኑ ተገለጸ። ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 02/2013 ዓ.ም (አሚኮ) በሱዳን የሚገኙ ኢትዮጵያውያን በሀገሪቱ ያለውን የኑሮ ውድነትና የተለያዩ ችግሮችን በመቋቋም በሀገራቸው የልማትና የሰብዓዊ ድጋፍ ሥራዎች የነቃ ተሳትፎ ማድረጋቸውን በሱዳን የኢፌዲሪ...

“በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለው የአረንጓዴ ዐሻራ መርኃግብር ለቀጣናው ሀገራት አርዓያ የሚሆን ነው” የምሥራቅ አፍሪካ ሀገራት...

"በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለው የአረንጓዴ ዐሻራ መርኃግብር ለቀጣናው ሀገራት አርዓያ የሚሆን ነው" የምሥራቅ አፍሪካ ሀገራት ወጣቶች ባሕር ዳር: ሐምሌ 02/2013 ዓ.ም (አሚኮ)በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለው የአረንጓዴ ዐሻራ መርኃግብር ለቀጣናው ሀገራት አርዓያ እንደሚሆን የምሥራቅ አፍሪካ ሀገራት ወጣቶች ተናገሩ። መርኃግብሩ...

“በጸጥታው ምክር ቤት ስብሰባ ፍትሐዊ ተጠቃሚነትን ይዛ የቀረበችው ኢትዮጵያ አሸናፊ ሆናለች“ የፖለቲካ ሳይንስና ዓለም...

“በጸጥታው ምክር ቤት ስብሰባ ፍትሐዊ ተጠቃሚነትን ይዛ የቀረበችው ኢትዮጵያ አሸናፊ ሆናለች“ የፖለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነት መምህር ባሕር ዳር: ሐምሌ 02/2013 ዓ.ም (አሚኮ) የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን የሁለተኛ ዙር የውኃ ሙሌት መነሻ በማድርግ በቱኒዚያ በኩል...

የ6ኛ ሠርዶ ሜካናይዝድ ክፍለ ጦር ለወልዲያ እና ለቆቦ ማኅበረሰብ ምስጋና አቀረበ፡፡

የ6ኛ ሠርዶ ሜካናይዝድ ክፍለ ጦር ለወልዲያ እና ለቆቦ ማኅበረሰብ ምስጋና አቀረበ፡፡ ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 02/2013 ዓ.ም (አሚኮ)የ6ኛ ሠርዶ ሜካናይዝድ ክፍለ ጦር ዋና አዛዥ ብርጋዴር ጄኔራል ያሲን መሐመድ የወልዲያ እና የቆቦ ማኅበረሰብ ሠራዊቱ ለሕግ ማስከበር በተንቀሳቀሰበት...

“የጸጥታው ምክር ቤት የህዳሴ ግድብ ጉዳይ በአፍሪካ ሕብረት ይታይ ማለቱ ትልቅ የዲፕሎማሲ ስኬት ነው”...

"የጸጥታው ምክር ቤት የህዳሴ ግድብ ጉዳይ በአፍሪካ ሕብረት ይታይ ማለቱ ትልቅ የዲፕሎማሲ ስኬት ነው" የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል ዐቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 02/2013 ዓ.ም (አሚኮ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል ዐቀባይ አምባሳደር ዲና...