የገቢዎች ሚኒስቴር እና በስሩ ያሉ ተጠሪ ተቋማት በአማራ እና በአፋር ክልል ለሚገኙ ተፈናቃዮች የሚውል...

የገቢዎች ሚኒስቴር እና በስሩ ያሉ ተጠሪ ተቋማት በአማራ እና በአፋር ክልል ለሚገኙ ተፈናቃዮች የሚውል 135 ሚሊዮን ብር የሚገመት የምግብና የአልባሳት ድጋፍ አደረጉ። ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 09/2013 ዓ.ም (አሚኮ) የጉምሩክ ኮሚሽን ኮሚሽነር ደበሌ ቀበታ ከዚህ በፊት...

የትህነግ አሸባሪ ቡድን ሕጻናትን ለጦርነት በማሰለፍ እየፈፀመ ባለው ወንጀል ተጠያቂ እንዲሆን ትዴፓ ጥሪ አቀረበ።

የትህነግ አሸባሪ ቡድን ሕጻናትን ለጦርነት በማሰለፍ እየፈፀመ ባለው ወንጀል ተጠያቂ እንዲሆን ትዴፓ ጥሪ አቀረበ። ባሕር ዳር: ሐምሌ 09/2013 ዓ.ም (አሚኮ) የትህነግ አሸባሪ ቡድን ሕጻናትን ለጦርነት በማሰለፍ እየፈፀመ ባለው ከባድ ወንጀል ተጠያቂ እንዲሆን የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ...

“ሕዝባችንን እና አካባቢያችንን ለመታደግ የሕልውና ዘመቻ ላይ ነን፤ ተጨማሪ ኃይልም ወደ ድንበር እያስጠጋን ነው”...

“ሕዝባችንን እና አካባቢያችንን ለመታደግ የሕልውና ዘመቻ ላይ ነን፤ ተጨማሪ ኃይልም ወደ ድንበር እያስጠጋን ነው” ዶክተር ፋንታ ማንደፍሮ ባሕር ዳር: ሐምሌ 09/2013 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መሥተዳድር ፋንታ ማንደፍሮ (ዶክተር) በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከአልጀዚራ...

አሸባሪው የሕወሓት ቡድን ህፃናትን ለጦርነት በማሰለፍ የሚፈፅመውን ወንጀል ለማውገዝ ዓለም አቀፍ የትዊተር ዘመቻ ተጀመረ።

አሸባሪው የሕወሓት ቡድን ህፃናትን ለጦርነት በማሰለፍ የሚፈፅመውን ወንጀል ለማውገዝ ዓለም አቀፍ የትዊተር ዘመቻ ተጀመረ። ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 09/2013 ዓ.ም (አሚኮ) አሸባሪው የትህነግ ቡድን ህፃናትን ለጦርነት በማሰለፍ የሚፈፅመውን ወንጀል ለማውገዝና ተጠያቂ እንዲሆን የሚጠይቅ ዓለም አቀፍ የትዊተር...

“የክልሉ መንግሥት ያደረገው ጥሪ የምንወዳትን ሀገር በድጋሜ ለማገልገል ዕድል ፈጥሮልናል” በደባርቅ ከተማ የሚገኙ የቀድሞ...

“የክልሉ መንግሥት ያደረገው ጥሪ የምንወዳትን ሀገር በድጋሜ ለማገልገል ዕድል ፈጥሮልናል” በደባርቅ ከተማ የሚገኙ የቀድሞ የመከላከያ ሠራዊት አባላት ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 09/2013 ዓ.ም (አሚኮ) የአሸባሪው ትህነግ ቡድን በከፈተው ጥቃት የአማራን ብሎም የኢትዮጵያን ሕዝብ ለህልውና አደጋ በማጋለጡ...