“ይህ ክፉ ጊዜ ይለፍ እንጂ በዓል ሁሌም ይደረሳል” ሀብትና ቀለባቸው በሽብር ቡድኑ የተዘረፈባቸው እናት

ጳጉሜን 05/2013 ዓ.ም (አሚኮ) እማሆይ ሲሳይ ዋጋው የደብረ ዘቢጥ ከተማ ነዋሪ ናቸው። የዛሬን አያድረገውና በየዓመቱ የዘመን መለወጫ በዓል ሲመጣ ቤት ያፈራውን በማዘጋጀት በዓሉን በደስታ ያከብሩ ነበር። "የዘመን መለወጫ ለእኔ ልዩ በዓል ነበር" ያሉት እማሆይ ሲሳይ...

“ለኢትዮጵያ የገባነውን ቃል ኪዳን አድሰንና አክብረን፣ የኢትዮጵያን ድል እናበሥራለን” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)

አዲስ አበባ፡ ጳጉሜን 05/2013 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የድል ቃልኪዳን ብስራት ቀን አስመልክተው በትዊተር የማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ "የተናገሩት ከሚጠፋ የወለዱት ይጥፋ" በሚል ማኅበረሰብ ውስጥ ነው ያደግነው፤ ቃል ኪዳን የዓለም ህልውና...

በአሸባሪውና ወራሪው የትህነግ ቡድን የተጎዱ መሠረተ ልማቶችን የመጠገን ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የአማራ ክልል መንገድና...

ጳጉሜን 05/2013 ዓ.ም (አሚኮ) የአሸባሪውና ወራሪው የትህነግ ቡድን ዓላማ ኢትዮጵያን ማፈራረስና በዘረፈው ሀብትና ንብረት ትግራይን ገንጥሎ መውጣት እንደሆነ የአማራ ክልል መንገድና ትራንስፖርት ቢሮ ኃላፊና የጋይንት ግንባር የዘመቻ ኮማንድ ፖስት አስተባባሪ ደሳለኝ ወዳጄ ተናግረዋል። ቡድኑ...

❝አሸባሪው ቡድን እስካለ ድረስ ኢትዮጵያን የጦርነት ቀጣና ለማድረግ ስለማይቦዝን ዳግም ሊያንሰራራ በማይችልበት መልኩ መደምሰስ...

ባሕር ዳር: ጳጉሜን 04/2013 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አገኘሁ ተሻገር የ2014 አዲስ ዓመትን አስመልክቶ መልእክት አስተላልፈዋል፡፡ ርእሰ መሥተዳድሩ በመልእክታቸው ያለፈው ዓመት እንደሀገርም ሆነ እንደክልል በርካታ ተስፋዎች እና ፈተናዎች ያለፉበት ነበር ብለዋል፤ ፈተናዎቹን በድል...

አሸባሪው ትህነግ በአማራ ክልል ጭና ቀበሌ በፈጸመው ዘር ማጥፋት በተገደሉ ንፁሃን ዜጎች የአፋር ብሔራዊ...

የክልሉ መንግሥት ያስተላለፈው ሙሉ መግለጫ ቀጥሎ ቀርቧል። አሸባሪው ትህነግ በአማራ ክልል ጭና ቀበሌ በፈጸመው ዘር ማጥፋት በተገደሉ ንፁሃን ዜጎች የተሰማንን ሀዘን እንገልፃለን። አሸባሪው የህወሀት ጁንታ ንፁሃንን ማሸበር እና የዘር ማጥፋት ወንጀል መፈፀም ዋና ተግባሩ አድርጎት ካሁን...