የባሕር ዳር ከተማ ወጣቶች፣ የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ እና የደብረማርቆስ ዩኒቨርስቲ ለአፋር ክልል ተፈናቃዬች ድጋፍ...

መስከረም 13/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ❝አፋርና አማራ ዘመን የማይሽረው ወዳጆች፤ አለን ከጎናችሁ!" በሚል መሪ መልዕክት የባሕር ዳር ከተማ ወጣቶች፣ የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ እና የደብረማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ለአፋር ክልል ተፈናቃዬች የምግብ ድጋፍ አድርገዋል። በድጋፉም ከ2 ሚሊዩን ብር በላይ...

ከመተማ ጎንደር የትራንስፖርት አገልግሎት ዳግም እንዲቋረጥ በሚንቀሳቀስ ማንኛውም የጠላት ቡድን የማያዳግም እርምጃ እንደሚወሰድ የምዕራብ...

ገንዳ ውኃ፡ መስከረም 13/2014 ዓ.ም (አሚኮ) በጽንፈኛው የቅማንት ቡድን ሴራ ምክንያት ለወራቶች ተዘግቶ የነበረው ከጎንደር መተማ የትራንስፖርት አገልግሎት መጀመሩን የምዕራብ ጎንደር ዞን ሰላምና የሕዝብ ደኅንነት መምሪያ ኀላፊ አቶ እንዳለው ማሩ አስታውቀዋል። መንገዱ ለወራቶች ያህል...

አሸባሪው የትህነግ ቡድን በተደራጀና በባለሙያዎቹ በተደገፈ መንገድ ዘረፋና ውድመት መፈጸሙን የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ጥናት አመላከተ፡፡

ባሕር ዳር፡ መስከረም 12/2014 ዓ.ም (አሚኮ) አሸባሪው እና ወራሪው የትህነግ ቡድን በአማራ ክልል ባካሄደው ወረራ ሰብዓዊ፣ ቁሳዊ እና መንፈሳዊ ስብራቶችን ፈጽሟል፤ እየፈጸመም ነው፡፡ አሸባሪው ቡድን በወረራው ከተራ ስርቆት እስከ ተደራጀ ዘረፋ፤ ከግለሰቦች መቀነት እስከ...

ሀገርን ከውስጥ ባንዳ እና ከውጭ ጠላት ለመጠበቅ የተጣለባቸውን ኀላፊነት በሚገባ እንደሚወጡ የሀገር መከላከያ ሠራዊትን...

ባሕር ዳር፡ መስከረም 12/2014 ዓ.ም (አሚኮ) በደቡብ ወሎ ዞን የሀገር መከላከያ ሠራዊትን የተቀላቀሉ ወጣቶች አሸኛኘት ተደርጎላቸዋል። አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ያነጋገረው ወጣት ጌታቸው ወርቁ እሱና ሦስት ወንድሞቹ የህልውና ዘመቻ ጥሪውን በመቀበል በግንባር ላይ መሆናቸውን ጠቅሷል። አሸባሪውን...

❝ጠላት ካልጠፋ በስተቀር ከትግል ወደኋላ አንመለስም፤ ለሀገርና ለወገን ሰላም ስንል በትግላችን እንቀጥላለን❞ የዛሪማ ሚሊሻዎች

ደባርቅ: መስከረም 12/2014 ዓ.ም (አሚኮ) በስሜን ጎንደር ዞን የገባው የትግራይ ወራሪ ቡድን አብዛኛው ተቀጥቅጦ አፈር ለብሷል። የቀረውም ወደ ኋላ ተመልሷል። ነገር ግን አሁንም በደል እየፈፀመባቸው የሚገኙ የስሜን ጎንደር ዞን አካባቢዎች አሉ። አሸባሪው ቡድን የወረራቸውን...