“ዳጉ” የሽብርተኛው የትግራይ ወራሪ ኃይልን የሐሰት ፕሮፓጋንዳን ከመመከት አልፎ እንቅስቃሴውን በማክሸፍ የጎላ አስተዋጽኦ እያደረገ...
ባሕር ዳር፡ ሕዳር 09/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የአፋር ባህላዊ የመረጃ ልውውጥ ሥርዓት "ዳጉ" የሽብርተኛው የትግራይ ወራሪ ኃይልን የሐሰት ፕሮፓጋንዳ ከመመከት አልፎ እንቅስቃሴውን በማክሸፍ የጎላ አስተዋጽኦ እያደረገ መሆኑን የክልሉ ርእሰ መሥተዳድር አወል አርባ ገለጹ።
የሽብርተኛው የትግራይ ወራሪ...
በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ ሸዋ ዞን የተለያዩ ወረዳዎች በተካሄደው ኦፕሬሽን በመቶዎች የሚቆጠሩ የሸኔ አሸባሪዎች ሲደመሰሱ...
ባሕር ዳር፡ ሕዳር 09/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ከጥቅምት 2 እስከ ህዳር 8/ 2014 ዓ.ም በፌዴራል ፖሊስ፣ በኦሮሚያ ልዩ ኀይልና ሚሊሻ በጋራ በተካሄደው ኦፕሬሽን በተለያዩ የዞኑ ወረዳዎች ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የአሸባሪው ሸኔ ቡድን አባላት ተደምስሰዋል።
በምዕራብ ሸዋ ስር...
የተጀመረው የኢትዮጵያ ትንሳኤ ጉዞ ዳር ሊደርስ ተቃርቧል።
ባሕር ዳር፡ ሕዳር 09/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ ጦርነት ውስጥ ነች፤ ሽብርተኛው የትግራይ ወራሪ ኃይል በፈጸመው ክህደት ጦርነቱ ከተጀመረም አንድ ዓመት ሞልቶታል። ሽብርተኛው የትግራይ ወራሪ ኃይል በአማራ እና አፋር ክልሎች በፈጸመው ወረራ የበርካታ ኢትዮጵያውያን ሕይዎት...
አሸባሪዉን የትግራይ ወራሪ ኀይል ሴራ ለመቀልበስ ኢትዮጵያዉያን በጋራ እየተንቀሳቀሱ መሆናቸዉን የመንግሥት ኮምዩኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ።
አዲስ አበባ፡ ሕዳር 09/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የመንግሥት ኮምዩኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ መግለጫ ሰጥተዋል።
በመግለጫቸዉ የህልዉና ዘመቻዉን ለመደገፍ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከግማሽ ቢሊየን ብር በላይ፣ የደቡብ ክልል ደግሞ ከ270...
የወገን ጦር በወረኢሉ እና አካባቢው ባደረሰው ጥቃት ጠላት ከፍተኛ ኪሳራ እንደደረሰበት የደቡብ ወሎ ዞን...
ሕዳር 08/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የደቡብ ወሎ ዞን አስተዳደሪ አቶ አብዱ ሁሴን በተለይም ለአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን (አሚኮ) እንደገለፁት በወገን ጦር በኩል በሚሰጠው ስምሪት በጠላት ላይ አስፈላጊው ጥቃት በማንኛውም ጊዜ ማድረስ የሚያስችል አጠቃላይ ዞናዊ ዝግጅት ተፈጥሯል።...








