የወልድያ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ተማሪዎችን እያስመረቀ ነው።
መጋቢት 10/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የወልድያ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ተማሪዎቹን እያስመረቀ ነው።
ተማሪዎቹ መስከረም 22/2014 ዓ.ም መመረቅ የነበረባቸው ቢኾንም የመመረቂያ ጊዜያቸው በአሸባሪው የትግራይ ቡድን ወረራ ትምህርታቸው ተስተጓጉሎና የምረቃ ጊዜያቸውም ተራዝሞ የነበረ መኾኑ ተመላክቷል።
ተማሪዎቹ...
‹‹የተማሪዎች ውጤት መቀነስ እኛን ስለሚመለከት ችግሩ እስኪፈታ ቢሮው እስከመጨረሻ ይቀጥላል›› ዶክተር ማተብ ታፈረ
መጋቢት 10/2014 ዓ.ም (አሚኮ) በ2013 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና የወሰዱ የአማራ ክልል ተማሪዎች ያስመዘገቡት ውጤት ዝቅተኛ ነው፡፡ ይህም የአማራ ክልል መንግሥትን እንዳስደነገጠው ነው የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኀላፊ ማተብ ታፈረ (ዶ.ር) የገለጹት፡፡
ዶክተር...
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ኦክስፋም በኢትዮጵያ እያደረገ ያለውን የሰብዓዊ ድጋፍ...
መጋቢት 10/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የኦክስፋም ኢንተርናሽናል ዋና ዳይሬክተር ጋብሪኤላ ቡቸርን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል።
በውይይቱ ድርቅ፣ ኮሮናቫይረስ፣ ግጭት እና መፈናቀል በኢትዮጵያ በሚሊየን የሚቆጠሩ ዜጎችን ሕይወት አደጋ...
“ርስት አልባ ባለ ርስቶች፣ ባለ ጸጋ ችግረኞች”
መጋቢት 09/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የሚያጎርሱት ተርበዋል፣ የሚያጠጡት ተጠምተዋል፣ እንግዳ የሚያሳርፉት በመጠለያ ውስጥ በሐዘን ተቀምጠዋል፣ ለተቸገረ የሚደርሱት የሰው እጅ አይተው እንዲያድሩ ኾነዋል፡፡ ባለ ርስት ኾነው ሳለ ርስት አልባ ኾነዋል፣ ባለ ጸጋ ኾነው ሳለ ችግረኛ...
በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ከተፈተኑት 11 ሺህ 953 ተማሪዎች ዉስጥ ወደ ዩኒቨርሲቲ ያለፉት...
ደብረ ብርሃን: መጋቢት 09/2014 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በ2013 ዓ.ም በሁለት ዙር ከተፈተኑት 11 ሺህ 953 ተማሪዎች ዉስጥ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ነጥብ ያመጡት 3 ሺህ 42 ተማሪዎች ብቻ ናቸዉ።
የሰሜን...








