ኢትዮጵያ እና ደቡብ ሱዳን የሕዝብ ለሕዝብ እና የንግድ ግንኙነት ለማጠናከር እንደሚሠሩ አስታወቁ።

ባሕር ዳር: ሰኔ 28/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ለሁለት ቀናት በአዲስ አበባ ሲካሄድ የቆየው የመጀመሪያው የኢትዮጵያ እና ደቡብ ሱዳን የጋራ ድንበር አሥተዳዳሪዎች ስብሰባ በስኬት ተጠናቅቋል። የሁለቱ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አመራሮች የጋራ ድንበር አሥተዳደር ስብሰባ ማካሄዳቸውን አስመልክተው...

“ሂዱ እና ወራሪዎችን ድል ንሷቸው፤ በኮሪያ ልሳነ ምድርም ሕግና ሥርዓትን አስከብሩ” አጼ ኃይለሥላሤ

ባሕር ዳር: ሰኔ 23/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ሰሜን ኮሪያ ደቡብ ኮሪያን በመውረሯ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የጸጥታው ምክር ቤት በ1942 ዓ.ም ባደረገው ሥብሠባ ሰሜን ኮሪያ የጠብ ጫሪነት ተግባሯን በአስቸኳይ እንድታቆም አስጠነቀቀ። ሰሜን ኮሪያ ግን ውሳኔውን ወደ...

የደቡብ አፍሪካ ፓርላማ ሲሪል ራማፎሳን በድጋሜ የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት አድርጎ መረጠ።

ባሕር ዳር፡ ሰኔ 08/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በደቡብ አፍሪካ ገዥው የአፍሪካ ብሔራዊ ኮንግረስ ፓርቲ እና ሌሎች ተፎካካሪ ፓርቲዎች ጋር አዲሱን የጥምር መንግሥት መሥርተዋል። ሲሪል ራማፎሳ ደግሞ በድጋሜ የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ኾነው ተመርጠዋል። ራማፎሳ ከድሉ በኃላ...

በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የተመራ ልዑክ ኬንያ ገባ።

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 21/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ልዑካን ቡድናቸው በዓለም አቀፉ የልማት ማኅበር (አይ ዲ ኤ) 21ኛ የማሟያ ጉባኤ ላይ ለመገኘት ናይሮቢ ኬንያ ገብተዋል። ጉባዔው ማኅበሩ፣ ደጋፊዎች እና ተባባሪ አካላት በአፍሪካ...

ኢትዮጵያ እና ሊቢያ በቀጣናዊ ሰላም እና መረጋጋት ዙሪያ መክረዋል።

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የሊቢያው ጠቅላይ ሚኒስትር አብዱልሃሚድ አልዳባቢ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገብተዋል። የሊቢያ አቻቸውን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው ያነጋገሩት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) "የሊቢያ ጠቅላይ ሚኒስትር አብዱልሃሚድ አልዳባቢያን...