“አንድ ሚሊዮን ቶን ቡና የማምረት ግባችንን መትተናል” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)

ባሕር ዳር: መስከረም 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ)ቡና ለኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ዋልታ እንደኾነ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ገልጸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቡና ልማት የታየው የዕድገት እርምጃም ይህንኑ እንደሚያንጸባርቅ ነው ያስገነዘቡት። “እጅግ አስደናቂ የኾነውን አንድ ሚሊዮን ቶን ቡና...

የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ፖሊሲው በተሳካ ሁኔታ እንዲተገበር የፍትሕ እና የፀጥታ ተቋማት ሚና የላቀ መኾኑ...

ባሕር ዳር: ነሐሴ 7/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የገንዘብ ሚኒስትሩ አሕመድ ሽዴ ኢትዮጵያ ወደ ተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ፖሊሲ ትግበራ በመግባት ታሪካዊ እና ትልቅ የለውጥ ምዕራፍ ላይ ደርሳለች ብለዋል። ሚንስትሩ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ፖሊሲው በተሳካ ሁኔታ እንዲተገበር የፍትሕ...

በአረንጓዴ አሻራ ልማት ንቅናቄ የፍራፍሬ ተክሎች የማልማት ሥራ ከፍተኛ ለውጥ እያመጣ መኾኑን ጠቅላይ ሚኒስትር...

ባሕር ዳር: ነሐሴ 7/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአረንጓዴ አሻራ ልማት ንቅናቄ የፍራፍሬ ተክሎች የማልማት ሥራ ከፍተኛ ለውጥ እና ውጤት እያስመዘገበ ይገኛል ብለዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው እንዳሉት በዚህ ስኬታማ ሥራ ላይ ተመርኩዘን የበለጠ ውጤት...

የኢኮኖሚ ማሻሻያው ኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባል ለመኾን የምታደርገውን ድርድር የሚያፋጥን እንደኾነ ተገለጸ፡፡

ባሕር ዳር: ነሐሴ 03/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ እየተገበረቻቸው ያሉ የኢኮኖሚ ማሻሻያዎች የዓለም ንግድ ድርጅት አባል ለመኾን የምታደገውን ሂደት የሚያፋጥን መኾኑን የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ.ር) ገልጸዋል። የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን...

ገቢን በመሰብሰብ ረገድ የተሻለ ውጤት እየተመዘገበ መኾኑን የገቢዎች ሚኒስትር አስታወቀ።

ባሕር ዳር: ነሐሴ 3/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በገቢዎች ሚኒስቴር የመካከለኛ ግብር ከፋዮች ወይይት እየተካሄደ ነው። በውይይቱ ላይ የገቢዎች ሚኒስተር ዓይናለም ንጉሴ፣ የገንዘብ ሚኒስትሩ አሕመድ ሽዴ እና የጉምሩክ ካሚሽነር ደበሌ ቀበታ ተገኝተዋል። የገቢዎች ሚኒስትር ዓይናለም ንጉሴ ሚኒስቴር...