“ባለፉት 9 ወራት ከ2 ነጥብ 4 ሚሊየን በላይ ዜጎች የስራ እድል ተፈጥሯል” የሥራና ክህሎት...
ባሕር ዳር: ግንቦት 02/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ባለፉት ዘጠኝ ወራት ውስጥ ከ2 ነጥብ 4 ሚሊየን በላይ ዜጎች የሥራ እድል መፍጠር መቻሉን የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ገለጸ፡፡
ሚኒስቴሩ ከ3 ሚሊየን በላይ ዜጎች የሥራ እድል ለመፍጠር አቅዶ ከ2 ነጥብ...
“በ2015/16 ከ1 ነጥብ 6 ሚሊዮን በላይ ኩንታል ምርት ለመሰብሰብ አቅደን እየሠራን ነው፡፡” የኦሮሞ ብሔረሰብ...
ባሕር ዳር: ግንቦት 02/2015 ዓ.ም (አሚኮ)በ2015/16 የሰብል ልማት የምርት ዘመን ከ1 ነጥብ 6 ሚሊዮን በላይ ኩንታል ምርት ለመሰብሰብ አቅዶ እየሠራ መኾኑን የኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር አስታውቋል።
በኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር የደዋ ጨፋ ወረዳ ግብርና ጽሕፈት ቤት የ2015/16...
“ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከ600 በላይ ባለሀብቶች ከ30 ቢሊዮን ብር በላይ የብድር ተጠቃሚ አድገናል” የአማራ...
ባሕር ዳር: ግንቦት 02/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የብድር አቅርቦት አለመመቻቸት በሥራቸው ላይ ፈተና እንደኾነባቸው በተለያዩ የሥራ ዘርፎች የተሰማሩ ባለሃብቶች ማንሳታቸውን ጠቅሰን መዘገባችን ይታወሳል። ከእነዚህ ውስጥ ደግሞ በገንዳ ውኃ ከተማ አሥተዳደር የካልሚ የዘይት ፋብሪካ እና...
ባለፈው 9 ወር የግብርናው ዘርፍ 2 ቢሊዮን የውጭ ምንዛሬ ማስገኘት መቻሉን የግብርና ሚኒስቴር ገለጸ።
አዲስ አበባ: ሚያዝያ 30/2015 ዓ.ም (አሚኮ)የግብርና ሚኒስቴር የሀገሪቱን የ9 ወር የእቅድ አፈጻጸም ግምገማ የሁሉም የክልል የግብርና ቢሮ ኃላፊዎች እና ተወካዮች በተገኙበት በሳይንስ ሙዚየም እያካሔደ ነው።
በውይይቱ አዲስ የተጀመረው የሌማት ቱርፋት 26 ሺህ መንደሮችን መፍጠር...
ብሔራዊ ባንክ አምራች ኢንዱስትሪውን የሚደግፍ ማሻሻያ እያደረገ መሆኑን ገለጸ።
ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 30/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ብሔራዊ ባንክ አምራች ኢንዱስትሪውን በፋይናንስ መደገፍ የሚያስችሉ ማሻሻያዎችን እያደረገ መሆኑን አስታውቋል፡፡
የፋይናንስ ተደራሽነት ለአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ በሚል መሪ ቃል የፓናል ውይይት እየተካሄደ ነው።
በመድረኩ የብሔራዊ ባንክ ገዢ...