ተደራራቢ ግብርን ለማስቀረት እና በታክስ ላይ የሚፈጸመውን ማጭበርበር ለመካለከል የቀረበው አዋጅ ጸደቀ

ባሕር ዳር: ግንቦት 22/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የኢፌዴሪ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 23ኛ መደበኛ ስብሰባው፤ ተደራራቢ ግብርን ለማስቀረት እና በታክስ ላይ የሚፈጸመውን ማጭበርበር ለመከላከል የቀረበውን አዋጅ አጽድቋል። በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፕላን፣ በጀት እና...

ውስብስብ ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን ለመቅረፍ መፍትሔዎቹ ላይ በጋራ መሥራት እንደሚገባ የብሔራዊ ባንክ ገዢ ማሞ ምኅረቱ...

ባሕር ዳር፡ ግንቦት 18/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ ላጋጠሟት ውስብሰብ ኢኮኖሚያዊ ችገሮች መሰረታዊ መፍትሔ ለማፍለቅ ያለመ የፓናል ውይይት ተካሂዷል፡፡ የፓናል ውይይቱ፤ በፕላንና ልማት ሚኒስቴር፣ በገለልተኛ የኢኮኖሚ አማካሪ ምክር ቤት እና በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት...

“ውስን የኾነውን የበጀት ሀብት ይበልጥ ጥቅም በሚሠጡ ተግባራት ላይ በማዋል የማኅበረሰቡን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ ይገባል”...

ባሕርዳር : ግንቦት 08/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ቢሮው የዓመቱን በጀት በአግባቡ እየተጠቀመበት እንደኾነ አስታውቋል፡፡ የአማራ ክልል ገንዘብ ቢሮ የበጀት ዝግጅት እና አሥተዳዳር ዳይሬክተር ሙሉሰው አይቸው የአማራ ክልል ምክር ቤት ለበጀት ዓመቱ ያቀደውን 95 ነጥብ 3 ቢሊዮን...

“በዓለም ባንክ የ58 ሚሊዮን ብር ድጋፍ የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች እየተሠሩ ነው” የሸዋሮቢት ከተማ...

ባሕር ዳር: ግንቦት 08/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በአካባቢው የሚፈጠሩ ተደጋጋሚ የሰላም እጦቶች በመሰረተ ልማት ዝርጋታ ሥራዎች እቅድ አፈጻጸም ላይ ከፍተኛ ጫና እየፈጠሩ ስለመኾናቸው የሸዋሮቢት ከተማ አሥተዳደር ከተማና መሰረተ ልማት ጽሕፈት ቤት ሥራ አስኪያጅ ኢሳያስ ዋጋው...

ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የሠራቸው የማነቃቂያ ሥራዎች የሚበረታቱ መሆናቸውን የኢንዱስትሪ እና ማዕድን ጉዳዮች...

ባሕር ዳር፡ ግንቦት 03/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የሠራቸው የማነቃቂያ ሥራዎች የሚበረታቱ መሆናቸውን በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢንዱስትሪ እና ማዕድን ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ገልጿል። ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ከግል ዘርፉና ከኢንዱስትሪው...