በወገልሳ የተቀናጀ የአሳ ግብርና ኘሮጀክት ላይ ከ15 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ውድመት መድረሱን ተቋሙ...
ባሕር ዳር: ነሃሴ 11/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ከባሕር ዳር ከተማ በቅርብ ርቀት ላይ በሰሜን ጎጃም ዞን የሚገኘው ወገልሳ የተቀናጀ የአሳ ግብርና ኘሮጀክት በሀገር ደረጃ የመጀመሪያው ፕሮጀክት መኾኑን የፕሮጀክቱ አስተባባሪ ነግረውናል፡፡
ወገልሳ የተቀናጀ የአሳ ግብርና ኘሮጀክት አስተባባሪ...
“የሸቀጥን ዋጋ ከእጥፍ በላይ አንሮ መሸጥ ሞራለቢስነት ነው” ሸማቾች
ባሕር ዳር: ነሐሴ 11/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የሰላምን ዋጋ ለማወቅ መመራመር አያሻም፣ሰላም ሲደፈርስ የሚፈርሰውን ጓዳ ማየት ብቻ በቂ ነው። ሰላም ሲርቅ ከእያንዳንዱ ቀን ጋር የሚመጡ አዳዲስ ችግሮችን መረዳት አይቸግርም።
የሚያመው ግን የሰላሙ ባለቤት የኾነው...
30 ሚሊዮን በሚጠጋ ወጪ የተገነባው የናኒና 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግንባታው ተጠናቅቆ ለአገልግሎት ክፍት...
ባሕር ዳር: ሐምሌ 23/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ጎጃም ዞን ደቡብ ሜጫ ወረዳ 30 ሚሊዮን በሚጠጋ የክልሉ በጀት የተገነባው የናኒና 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግንባታው ተጠናቅቆ ዛሬ ለምረቃ በቅቷል።
በወረዳው አንድ ብቻ የ2ኛ ደረጃ ትምህርት...
በፍኖተ ሰላም ከተማ አሥተዳደር የተገነቡ የአቅመ ደካማ ቤቶች ለነዋሪዎቹ ተላለፉ።
ባሕር ዳር: ሐምሌ 23/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስተባባሪነት በፍኖተ ሰላም ከተማ አሥተዳደር የተገነቡ የአቅመ ደካማ ቤቶች ለነዋሪዎቹ ተላልፈዋል።
ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ባለሀብቶችን በማስተባበር ነው ...
በዳንግላ ከተማ አሥተዳደር ከ78 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው መሠረተ ልማቶች ግንባታቸው ተጠናቅቆ...
እንጅባራ: ሐምሌ 23/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በዳንግላ ከተማ አሥተዳደር በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከ78 ሚሊዮን ብር በላይ በኾነ ወጪ ግንባታቸው የተጠናቀቁ 31የመሠረተ ልማት ፕሮጀክቶች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ኾነዋል።
የጌጠኛ ድንጋይ ንጣፍ ፣የጎርፍ ማፋሰሻ ዲች ፣ የወጣቶች የሥራ...