ውጤታማዎቹ ዶሮ አርቢዎች
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) እንድሪስ ፈንታው በደሴ ከተማ አሥተዳደር አምስት አባላት ያሉት ማኅበር አቋቁመው በዶሮ እርባታ ተሰማርተው እየሠሩ ነው። በ2016 ዓ.ም እንደጀመሩም ነግረውናል።
"ወባስ ብራውን" የተባሉ ምርጥ የዶሮ ዝርያዎችን ከኮምቦልቻ የዶሮ ፋብሪካ በማምጣት...
ሕዝባዊ ውይይት በደብረ ብርሃን ከተማ እየተካሄደ ነው።
ደብረ ብርሃን: ታኅሳስ 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ)"የጉባ ብስራቶች፤ የመደመር መንግሥት ትሩፋቶች" በሚል መሪ ሃሳብ ሕዝባዊ ውይይት በደብረ ብርሃን ከተማ እየተካሄደ ነው።
በውይይቱ የሃይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ ወጣቶች እና ሴቶች፣ የንግዱ ማኅበረሰብ፣ ባለሃብቶች እና ምሁራንን ጨምሮ...
ጤናማ ትውልድን ለመገንባት የጤና ተቋማትን አገልግሎት መደገፍ እና ማሻሻል ይገባል።
ደባርቅ: ታኅሣሥ 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ጤና ቢሮ እና የሰሜን ጎንደር ዞን ጤና መምሪያ በጋራ ለበየዳ ወረዳ ጤና ጽሕፈት ቤት የአንቡላንስ ድጋፍ አበርክተዋል።
በርክክብ መርሐ ግብሩ የተገኙት የሰሜን ጎንደር ዞን ዋና አሥተዳዳሪ ዲያቆን ሸጋው...
ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ ማኅበረሰቡ የሰላም ዘብነቱን አጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል።
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 04/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር "የጉባ ብስራቶች፣ የመደመር መንግሥት ትሩፋቶች" በሚል መልዕክት ከተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍል ተወካዮች ጋር ውይይት አድርጓል።
በውይይቱም ተሳታፊዎች ጥያቄ እና አስተያየቶች አንስተዋል። በተሳታፊዎች ከተነሱ ጥያቄዎች የሥራ...








