ጦርነት የሀገርን ኢኮኖሚ ከማድቀቁም በላይ በሴቶች እና ሕጻናት ላይ የሚያደርሰው ጉዳት የከፋ እንደኾነ የዝቋላ...
ሰቆጣ: ጥር 6/2016 ዓ.ም (አሚኮ)መንግሥት በክልሉ የተፈጠረውን የሰለም መደፍረስ ችግር ለመፍታት የሰላም አማራጮችን ቀዳሚ ምርጫ ማድረጉን ሊቀጥል ይገባል ሲሉ በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር የዝቋላ ወረዳ ነዋሪዎች ተናግረዋል።
የተጀመሩ የሰላም ስምምነቶች የዋግን ሕዝብ ተጠቃሚ ስለማድረጋቸው የዝቋላ...
የአማራ ክልል ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ ከዩኒቨርሲቲዎች ጋር ያደረገውን የጥናት ሰነድ ማስረከቡን አስታወቀ፡፡
ባሕር ዳር: ጥር 6/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የአማራ ክልል ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ ከባሕር ዳር፣ ከጎንደር፣ ከወሎ፣ ከወልድያ እና ከደብረ ብርሐን ዩኒቨርሲቲዎች ጋር የሥነ ምድር ጥናት እና ካርታ ሥራ አድርጓል።
በተጨማሪሞ ቢሮው በከፍተኛ መስፈርት የማዕድን...
“ቀደምት ጥበብንና ብልሃትን በመጠቀም በሀገር ላይ የተጋረጡ ችግሮችን እንሻገራለን” አቶ ይርጋ ሲሳይ
ጎንደር: ጥር 05/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሰላምና ፀጥታ ቢሮ በየደረጃው የሚገኙ የፀጥታ አመራሮችንና አባላትን አቅም ለመገንባትና የተጠናከረ ሕዝባዊ አገልግሎትን ለማጠናከር የሚያስችል የስልጠና መድረክ በጎንደር ማካሔድ ጀምሯል። በሥልጠና ማሥጀመሪያውም የጎንደር ከተማ አሥተዳድር ተቀዳሚ ምክትል...
“የሕዝባችንን ፍላጎት ለማሟላት እስከጠቀመ ድረስ በየትኛዉም ጊዜና አጋጣሚ የሚመክረን ካለ ለማዳመጥ ዝግጁ ነን” ርእሰ...
ባሕር ዳር: ጥር 05/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ እንዳሉት ከምንም በላይ ሕግ እና ሥርዓትን በማስከበር የሕዝብን ደኅንነት እና ሰላም ለማረጋገጥ ኅብረተሰቡ ያሳየው ከፍተኛ ድጋፍ እና አስተዋይነት የክልሉ ሕዝብ ለሰላም ያለውን ቀናኢነት...
“የአማራ ክልል ሕዝብና መንግሥት የሰጠንን ኀላፊነት ለመወጣት ቁርጠኛ ኾነን ልንሠራ ይገባል” አህመዲን መሀመድ (ዶ.ር)
ደብረ ብርሃን: ጥር 05/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በምክትል ርእሰ መሥተዳደር ማዕረግ የከተሞች ልማት ዘርፍ አስተባባሪና የከተማና መሰረተ ልማት ቢሮ ኀላፊ አህመዲን መሀመድ (ዶ.ር) በደብረብርሃን ከተማ በተጀመረው የአመራሮች ሥልጠና ላይ ተገኝተው "የአማራ ክልል ሕዝብና መንግሥት...








