“በክልሉ የተፈጠረውን ቀውስ ወደ ቀደመ ሰላም ለመመለስ የፀጥታ ኃይሉን አቅም በሥልጠና የመገንባት ሥራ ተጠናክሮ...
ደብረ ማርቆስ: ጥር 9/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በደብረ ማርቆስ ከተማ ክልላዊ፣ ሀገራዊ እና ዓለም አቀፋዊ ነባራዊ ሁኔታዎችን መረዳት የሚያስችል ሥልጠና ለፀጥታ መዋቅሩ እየተሰጠ ይገኛል፡፡
ቀጣይነት ያለው የአጭር እና የረዥም ጊዜ ሥልጠናን ማጠናከር ትኩረት እንደሚሰጠው በምክትል ርእሰ መሥተዳደር...
“ሕዝበ ክርስቲያኑ በዓለ ጥምቀቱን ሲያከብር ሃይማኖታዊ ሥርዓቱን በጠበቀ መልኩ ሊኾን ይገባል” የባህር...
ባሕር ዳር: ጥር 08/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ሕዝበ ክርስቲያኑ የከተራና የጥምቀት በዓልን ሲያከብር ሃይማኖታዊ ሥርዓቱንና ትውፊቱን በጠበቀ መልኩ ሊሆን ይገባል ሲሉ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የባሕር ዳር ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ተናገሩ።
በዓለ ጥምቀቱ ...
በዚህ ዓመት የተፋሰስ ልማት ከ31 ሺህ 200 ሔክታር በላይ መሬት እንደሚለማ የሰሜን ሸዋ ዞን...
ደብረ ብርሃን: ጥር 8/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የሰሜን ሸዋ ዞን ግብርና መምሪያ በዞኑ 2 ሺህ 932 የማኅበረሰብ ተፋሰሶችን በመለየት ከሰው እና እንሰሳት ንክኪ ተጠብቀው እንዲቆዩ መደረጉን አስታውቋል፡፡
የመምሪያው ኀላፊ ታደሰ ማሙሻ እንዳሉት 1 ሺ 641 ተፋሰሶች ወደ...
ጥምቀትን በጎንደር በድምቀት ለማክበር ከሕዝብ ጋር የተቀናጀ ዝግጅት ማድረጉን የማዕከላዊ ጎንደር ዞን አሥተዳደር ገለጸ።
ባሕር ዳር: ጥር 08/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ጥምቀትን በጎንደር በድምቀት ለማክበር ከሕዝብ ጋር የተቀናጀ ዝግጅት ማድረጉን የማዕከላዊ ጎንደር ዞን አሥተዳደር ገልጿል።
የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ዋና አሥተዳዳሪ ወርቁ ኃይለማርያም የ2016 ዓ.ም የጥምቀት በዓልን በጎንደር ከተማ ለማክበር የሚመጡ...
”ያለንን ከማካፈል ይልቅ ችግር እየጨመሩ ኅብረተሰቡን ማሰቃየት ከባሕላችንም ከታሪካችንም ያፈነገጠ ነው” ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ...
ባሕር ዳር: ጥር 8/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ንግድ እና ገበያ ልማት መምሪያ የዋጋ ንረትን ለመቀነስ እና ሸማች ተኮር የግብይት ሥርዓትን ለመገንባት ከአጋር አካላት ጋር ውይይት አድርጓል።
የውይይቱ ዓላማ ሕገ ወጥነትን በመከላከል ጤናማ...








