“የእናቶችን ሞት ለመቀነስ ከባሕላዊ አሠራር መውጣት ይጠበቅብናል” አቶ ኃይሉ ግርማይ
ሰቆጣ: ሚያዚያ 6/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ሰቆጣ ከተማ የእናቶች፣ ሕጻናት እና የአፍላ ወጣቶች ጤና እና ሥርዓተ ጾታ ዙሪያ የውይይት መድረክ ተካሂዷል።
በውይይት መድረኩም የብሔረሰቡ ዋና አሥተዳዳሪን ጨምሮ የዞኑ ከፍተኛ ሥራ አስፈጻሚዎች፣ የሃይማኖት...
“ከ224 ሺህ በላይ ተማሪዎችን እየመገብኩ ነው” የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 6/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የመማር ማስተማሩን ሥራ ውጤታማ ለማድረግ በምግብ ምክንያት ትምህርታቸውን የሚያቋርጡ ተማሪዎች እንዳይኖሩ እና ትምህርታቸውን በንቃት እንዲከታተሉ ለማድረግ በየትምህርት ቤቶች የምገባ መርሐ ግብር ይካሄዳል፡፡
አሁን አሁን በኢትዮጵያ የተማሪዎች የምገባ ሥርዓትም እየተለመደ...
የግብርና ውል እርሻ በአስገዳጅ ሕግ እንዲቃኝ መደረጉ ለምርታማነት ማደግ አቅም እንደሚፈጥር ተመላከተ።
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 5/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የግብርና ምርት ውል በኢትዮጵያ ከ70 ዓመት በላይ እድሜ ያስቆጠረ አሠራር ቢኾንም አሠራሩ በሕግ የተደገፈ ባለመኾኑ ከዘርፉ ማግኘት የሚገባውን ምጣኔ ሃብታዊ እና ማኅበራዊ ጥቅም ማግኘት ሳይቻል ቆይቷል።
አሠራሩን በተቀናጀ...
በእነዋሪ ከተማ ከ135 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጭ አዲስ የዱቄት ፋብሪካ ግንባታ ተጀመረ፡፡
ደብረ ብርሃን፡ ሚያዝያ 05/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን የእነዋሪ ከተማ አሥተዳደር እንዳስታወቀው ባለቤትነቱ ኪዳሞስ አግሮ ኢንደስትሪያል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር የዱቄት ፋብሪካ በእነዋሪ ከተማ አሥተዳደር ከ135 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ...
የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን የውኃ እጥረት ላሉባቸው የዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር አካባቢዎች የሚውል ጀኔሬተር እና...
ሰቆጣ: ሚያዚያ 5/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስትያን የባሕር ዳር ደሴ የልማት ማስተባበሪያ ቢሮ በሰሜኑ ጦርነት እና በድርቁ ምክንያት የንጹህ መጠጥ ውኃ እጥረት ላሉባቸው የዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር አካባቢዎች የሚውል ጀኔሬተር እና የውኃ መሳቢያ...








