ቢጂአይ ኢትዮጵያ በኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር የመማሪያ ክፍል ግንባታ ማስጀመሩን ገለጸ።

ደሴ: ሚያዚያ 8/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በኮምቦልቻ ከተማ በአዲስ ዓለም አጸደ ሕጻናት ትምህርት ቤት ውስጥ በ20 ሚሊዮን ብር በጀት የሚገነባው የመማሪያ ክፍል የመጀመሪያ ምዕራፍ ግንባታ ተደምሯል። ግንባታውን በአራት ወራት ውስጥ ለማጠናቀቅ ታቅዷል። የቢጂአይ ኢትዮጵያ...

በ250 ሚሊዮን ብር በላይ ወጭ የተገነባው አግማስ ውኃ ፋብሪካ ተመረቀ።

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 7/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በደቡብ ወሎ ዞን በቃሉ ወረዳ በ250 ሚሊዮን ብር በላይ የተገነባው አግማስ የውኃ ፋብሪካ ተመርቋል። በምረቃ ሥነ ስርዓቱ የአማራ ክልል ኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኀላፊ እንድሪስ አብዱ፣ የደቡብ ወሎ ዞን...

ፈረስ ቤትን ለመቆጣጠር የመጣው የጽንፈኛ ኃይል መመታቱን የጎጃም ኮማንድፖስት አስታወቀ።

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 7/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በጎጃም ኮማንድፖስት ሥር የሚገኘው ክፍለ ጦር አዛዥ ኮሎኔል አበበ አደመ ፈረስ ቤትን ለመቆጣጠር በቅዥት አቅዶ የመጣው ጽንፈኛ ኃይል ተቀጥቅጦ ከመሞት እና ከመቁሰል የተረፈው ተንጠባጥቦ መፈርጠጡን ገልጸዋል። በዚህ ውጊያ ሦስት...

“ኢትዮጵያ ታምርት እኛም እንሸምት” ፎረም በኮምቦልቻ ከተማ ተካሄደ።

ደሴ: ሚያዚያ 7/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የደቡብ ወሎ ዞን ኢንደስትሪ እና ኢንቨስትመንት መምሪያ የባለሃብቶች እና አጋር አካላት ፎረም "ኢትዮጵያ ታምርት እኛም እንሸምት" በሚል መሪ መልዕክት በኮምቦልቻ ከተማ አካሂዷል። በፎረሙ የአማራ ክልል ኢንቨስትመንት ቢሮ ኀላፊ እንድሪስ...

ጄኔራል አበባው ታደሠ አሁናዊ የሰላም ሁኔታን በተመለከተ ከማዕከላዊ ሸዋ ኮማንድ ፖስት ጋር ተወያዩ፡፡

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 07/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄኔራል አበባው ታደሰ በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር እና የሰሜን ሸዋ ዞን አሁናዊ የሰላም እና የፀጥታ ሁኔታ እንዲሁም በወደፊት የሥራ አቅጣጫ ላይ ከማዕከላዊ...