“ከ2 ነጥብ 4 ሚሊዮን በላይ ለሚኾኑ ወገኖች የሰብዓዊ ድጋፍ እየተደረገ ነው” ዲያቆን ተስፋው ባታብል

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በአማራ ክልል በድርቅ እና በሕወሓት ታጣቂዎች ወረራ ምክንያት በርካታ ወገኖች ለችግር መዳረጋቸውን በተደጋጋሚ መዘገባችን ይታወሳል፡፡ በድርቅ ከተጎዱ ወገኖች በተጨማሪ ከሌሎች ክልሎች ተፈናቅለው የመጡ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ወገኖች በክልሉ ይኖራሉ፡፡...

“ሠልጣኞች በማወቅም ይሁን ባለማወቅ በግጭቱ ተሳታፊነት የቀጠሉ ወገኖችን መክረው ሊመልሱ ይገባል” ሌተናል ኮሎኔል ዳዊት...

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል በተፈጠረው የፀጥታ ችግር ምክንያት በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ኮማንድ ፖስት ተጠርጥረው ሥልጠና የወሰዱ ዜጎች ወደ ማኅበረሰቡ ተቀላቅለዋል። ሠልጣኞቹ በተለያዩ የፀጥታ ችግሮች ተጠርጥረው ለ7ኛ ዙር ሥልጠና ሲሰጣቸው የቆዩ...

“ለፍትሕ ሥርዓት መቃናት የዜጎች ተሳትፎ የላቀ ነው” ዋና አፈ ጉባኤ ፋንቱ ተስፋዬ

ደሴ: ሚያዚያ 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል የፍትሕ ዘርፍ ትራንስፎርሜሽን ስትሪንግ ኮሚቴ በኮምቦልቻ ከተማ ከማኅበረሰቡ ጋር የውይይት መድረክ አካሂዷል። የኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር ፍትሕ መምሪያ ኀላፊ መሀመድ አወል መንግሥት ለባለሃብቶች የሚያስረክበው መሬት በአግባቡ ጥቅም...

ለመኸር ሰብል ልማት መሳካት ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ የአዊ ብሔረሰብ አሥተዳዳር አሳሰበ፡፡

እንጅባራ: ሚያዚያ 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ)መምሪው የ2016/17 የመኸር ሰብል ልማት ቅድመ ዝግጅት ሥራዎች ላይ ያተኮረ እና ባለድርሻ አካላት የተሳተፉበት ውይይት በእንጅባራ ከተማ አካሂዷል። የአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር ዋና አሥተዳዳሪ ቴዎድሮስ እንዳለው የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ እና...

የተጀመሩ ፕሮጀክቶች በተቀመጠላቸው ጊዜ እንዲጠናቀቁ ማኅበረሰቡ የድርሻውን እንዲወጣ ተጠየቀ።

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በ2016 በጀት ዓመት በባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ከ1 ነጥብ 4 ቢሊዮን ብር በላይ በጀት ከ11 በላይ ፕሮጀክቶች እየተሠሩ ይገኛሉ። በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር የከተማ እና መሠረተ...