ማኅበረሰቡ ከፀጥታ ኃይሉ ጎን በመኾን ለአካባቢው ሰላም እየሠራ መኾኑ ተጠቆመ።
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በመሀል ሜዳ ከተማ ከባለሃብቶች ጋር በወቅታዊ የፀጥታ ጉዳይ እና በልማት ዙሪያ ውይይት ተካሂዷል። በውይይቱ ላይ የኮማንዶ ክፍለ ጦር ዋና አዛዥ ኮሎኔል ሳዲቅ አህመድ ጽንፈኛ...
ማኅበረሰቡ ከፀጥታ ኃይሉ ጎን በመኾን ለአካባቢው ሰላም እየሠራ መኾኑ ተጠቆመ።
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በመሀል ሜዳ ከተማ ከባለሃብቶች ጋር በወቅታዊ የፀጥታ ጉዳይ እና በልማት ዙሪያ ውይይት ተካሂዷል። በውይይቱ ላይ የኮማንዶ ክፍለ ጦር ዋና አዛዥ ኮሎኔል ሳዲቅ አህመድ ጽንፈኛ...
“ዘርተን ያመረትነው ምርት የለም፤ ለእንስሳት የሚኾን መኖም አልበቀለም፣ እርዳታ እንሻለን” በድርቅ የተጎዱ ባለታሪክ
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ምስጋናው ንጋቱ ይባላሉ፡፡ ነዋሪነታቸው በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ምሥራቅ በለሳ ወረዳ አርባጸጓር ቀበሌ ነው፡፡ በተከታታይ ዓመታት የተፈጠረው የዝናብ እጥረት ሕይወታቸውን እንዳከበደባቸው ይናገራሉ፡፡ በ2015/16 የምርት ዘመን አራት ጊዜ ብቻ ነው...
በተደረገው ሕግ የማስከበር ዘመቻም በርካታ የጦር መሳሪያ እና የጽንፈኛው አባላት መማረካቸውን የአካባቢው ኮማንድፖስት አስታወቀ።
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በአየር ወለድ እና ኮማንዶ ዕዝ ስር የሚገኝ አንድ ሻለቃ በወሰደው ሕግ የማስከበር ዘመቻ በጽንፈኛው ቡድን ላይ የማያዳግም እርምጃ መውሰዱን አስታውቋል። በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በእንሳሮ ወረዳ ልዩ ስሙ...
በአማራ ክልል በ5 ነጥብ 2 ቢሊዮን ብር በጀት 497 የከተማ ልማት ፕሮጀክቶች እየተከናወኑ መኾኑ...
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የከተሞችን ዘላቂ እድገት ለማሳለጥ ከ5 ነጥብ 2 ቢሊዮን ብር በሚበልጥ ወጪ የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች ግንባታ ሥራ እየተከናወነ መኾኑን የክልሉ ከተሞችና መሰረተ ልማት ቢሮ አስታውቋል። በቢሮው የመሰረተ...








