የዓለም ምግብ ፕሮግራም ለመስኖ ልማት አገልግሎት የሚውሉ የሶላር ፓምፖችን ድጋፍ አደረገ።

ባሕር ዳር: ሐምሌ 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የዓለም ምግብ ፕሮግራም በአማራ ክልል ለሚገኙ 12 ወረዳዎች ለመስኖ አገልግሎት የሚውሉ 11 ነጥብ 6 ሚሊዮን ብር ግምታዊ ዋጋ ያላቸው 120 የሶላር ፓምፖችን ድጋፍ አድርጓል። የሶላር ፓምፖቹ ተንቀሳቃሽ፣ ለአጠቃቀም...

የወባ በሽታን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር በትኩረት እየተሠራ መኾኑን የአማራ ክልል ጤና ቢሮ አስታወቀ።

ባሕር ዳር: ሐምሌ 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ጤና ቢሮ የ2016 በጀት ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ እና የ2017 በጀት ዓመት የዕቅድ ትውውቅ አካሂዷል። በግምገማው በክልሉ የተፈጠረው የጸጥታ ችግር ለጤናው ዘርፍ ፈተና ኾኖ መቆየቱ ተነግሯል።...

“በቀጣይ ሁለት ወራት ቅጽበታዊ ጎርፍ፣ የመሬት መንሸራተት እና የአነስተኛ ግድቦች ከመጠን ያለፈ መሙላት ሊከሰት...

አዲስ አበባ: ሐምሌ 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በሦስት ወቅቶች በልግ፣ መኸር እና ክረምት በየአራት ወራት ከፍሎ ትንበያዎችን የሚሰጠዉ የኢትዮጵያ ሚትዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት የክረምት ወራትን የዝናብ ምጣኔ አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል። የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ፈጠነ ተሾመ የክረምቱ ወቅት...

“ሀገር የገጠማትን ስብራት በዘላቂነት ለመጠገን ትምህርት ላይ መሥራት ግድ ይላል” ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ...

ባሕር ዳር: ሐምሌ 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ የትምህርት ሥርዓቱ የገጠመውን ስብራት ለመጠገን የሚያስችል የምክክር መድረክ በባሕር ዳር ከተማ እያካሄደ ነው። ባለፈው ዓመት ክልሉ ያጋጠመውን የፀጥታ ችግር ተከትሎ በበርካታ የክልሉ አካባቢዎች የመማር...

“በችግር ውስጥ ኾነንም 54 ፕሮጄክቶችን አጠናቅቀናል” አብዱልከሪም መንግሥቱ

ባሕር ዳር: ሐምሌ 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ጤና ቢሮ የ2016 በጀት ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ እና የ2017 በጀት ዓመት የዕቅድ ትውውቅ አካሂዷል። በግምገማው በክልሉ የተፈጠረው የጸጥታ ችግር ለጤናው ዘርፍ ፈተና ኾኖ መቆየቱ ተመላክቷል።...