ዳያስፖራዎች አሸባሪው ህወሐትን የማውገዝ እንቅስቃሴያቸውን እንዲያጠናክሩ አምባሳደሩ ጥሪ አቀረቡ።
ባሕር ዳር፡ ጳጉሜን 01/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ዳያስፖራዎች በአካልና በዲጂታል ሚዲያው ድምጻችሁን ማሰማት እንድትቀጥሉ ከአደራ ጭምር እጠይቃለሁ ሲሉ በአሜሪካ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ስለሺ በቀለ
ጥሪ አቅርበዋል።
በዋሽንግተን ዲሲ እና አካባቢው እንዲሁም ከሌሎች የአሜሪካ ግዛቶች ወደ...
“ከሀገር መከላከያ ሠራዊትና ከጥምር ጦሩ ጎን በመቆም የሀገርን ሉዓላዊነትና ክብር መጠበቅ የሁሉም ኢትዮጵያዊ...
ባሕር ዳር: ጳጉሜን 01/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል መንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ግዛቸው ሙሉነህ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ መልዕክት አስተላልፈዋል።
በመልዕክታቸውም "ከሀገር መከላከያ ሠራዊትና ከጥምር ጦሩ ጎን በመቆም የሀገርን ሉዓላዊነትና ክብር መጠበቅ...
አሸባሪው ህወሐት በአንድ ቤት ውስጥ የነበሩ 10 ንጹሀን ዜጎችን በግፍ ገደለ።
ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 30/2014 ዓ.ም (አሚኮ) በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ሰቆጣ ወረዳ ልዩ ስሙ ወለህ በሚባል አከባቢ 10 ንጹሀን ዜጎችን በግፍ ጨፍጭፏል።
ወይዘሮ ለምለም አዳነ ሰቆጣ ወረዳ ልዩ ስሙ ወለህ ማርያም ቀበሌ ነዋሪ ነበሩ፤...
ከትግራይ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ (ትዴፓ) የተሰጠ መግለጫ‼️
ህወሐት ከማዕከላዊው መንግስት ስልጣኑ በህዝብ ዓመፅ ተወግዶ ወደ ትግራይ ከሸሸ በኃላ እንደገና በኃይል ወደ ስልጣን ለመመለስ ያልቆፈረው ጉድጓድ ያልገለበጠው ድንጋይ የለም፡፡ የሃሰት ትርክቶችን በመፍጠር የትግራይን ህዝብ ከአጎራባች ክልል ወንድምና እህት ህዝቦችና ከመንግስት ጋር ቅራኔ...
“ሀገራችንን እና ሕዝባችን በሕወሓት ከተጋረጠበት የጦርነት አደጋ ለመከላከል የኢትዮጵያ መንግሥት የሚያደርገውን ማንኛውንም ሕጋዊ እርምጃ...
ነሐሴ 26/2014 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን አሜሪካ የሲቪክ ማኅበራት ሕብረት ጥምረት በወቅታዊ ጉዳይ መግለጫ አውጥቷል።
በመግለጫውም “ሀገራችንን እና ሕዝባችን በሕወሓት ከተጋረጠበት የጦርነት አደጋ ለመከላከል የኢትዮጵያ መንግሥት የሚያደርገውን ማንኛውንም ሕጋዊ እርምጃ እንደግፋለን” ብሏል ጥምረቱ።
ከሰሜን አሜሪካ...








