ከፓኪስታን እስከ መካ 4 ሺህ ኪሎ ሜትሮችን በእግሩ በመጓዝ የሐጅ ጉዞውን ያሳካው ወጣት
ባሕር ዳር: ሰኔ 21/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ፓኪስታናዊው ወጣት ለሃጅ ሃይማኖታዊ ጉዞ ጃንጥላ እና በጀርባ የሚታዘል ሻንጣ ይዞ 4 ሺህ ኪሎ ሜትር በእግሩ በመጓዝ ሳዑዲ አረቢያ መካ ደርሷል።
አቅሙ ያለው ሙስሊም በሕይወት ዘመኑ ቢያንስ አንድ ጊዜ...
የሳዑዲው ንጉሥ ሳልማን 5 ሺህ ለሚጠጉ ሐጃጆች የዒድ አል አድሃ አረፋ ወጪን ሸፈኑ፡፡
ባሕር ዳር: ሰኔ 21/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በሐጅ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ 2 ነጥብ 5 ሚሊዮን የሚጠጋ ምዕመን የተሳተፈበት የዘንድሮው የሐጂ ሥርዓት በቅድስቲቱ ምድር መካ በድምቀት እየተከበረ ነው፡፡
ከመላው ዓለም የተሰባሰቡ የሃይማኖቱ ተከታዮች በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥርዓት...
የዒድ አል ዓድሃ አረፋ በዓል በአፋር እየተከበረ ነው።
ባሕር ዳር: ሰኔ 21/2015 ዓ.ም (አሚኮ) 1 ሺህ 444ኛው ዓመተ ሂጅራ የዒድ አል ዓድሃ አረፋ በዓል የአፋር ክልል ርእሰ መሥተዳድር አወል አርባ በተገኙበት በሰመራ በድምቀት ተከብሯል።
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በጅግጅጋ ከተማ እየተከበረ ነው።
ባሕር ዳር: ሰኔ 21/2015 ዓ.ም (አሚኮ) 1 ሺህ 444ኛው የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል የሶማሌ ክልል ርእሰ መስተዳድር ሙስጠፌ ሙሐመድ በተገኙበት በጅግጅጋ ስታዲየም በድምቀት እየተከበረ ነው።
በዓሉ በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ስነ-ስርዓቶች...
1ሺህ 444ኛው የኢድ አል አድሀ (አረፋ) በዓል በሐረሪ ክልል በኢማም አህመድ ስታድየም እየተከበረ ነው።
ባሕር ዳር: ሰኔ 21/2015 ዓ.ም (አሚኮ) 1ሺህ 444ኛው የኢድ አል አድሀ (አረፋ) በዓል በሐረሪ ክልል በኢማም አህመድ ስታድየም በተለያዩ ሃይማኖታዊ ስነ ስርዓቶች በመከበር ላይ ይገኛል።
1ሺ 444ኛው የኢድ አል አድሀ (አረፋ) በዓል የሐረሪ...








