15ኛው የአማራ ክልል ባህልና ኪነ-ጥበብ ፌስቲቫል ሁለተኛ ቀን ውሎ በሙሉዓለም የባህል ማዕከል መካሄድ ጀምሯል።
ባሕር ዳር: ሐምሌ 02/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ከፍተኛ ፉክክር በታየበት የባህል ሙዚቃና ውዝዋዜ ውድድር በትላንትናው ዕለት የጎንደር ከተማ፣ ምዕራብ ጎጃም፣ ሰሜን ጎንደር፣ ማዕከላዊ ጎንደር፣ ኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር፣ ደብረ ማርቆስ ከተማ፣ ደቡብ ጎንደር፣ ደሴ ከተማ፣...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ሐምሌ 10 በአንድ ጀንበር 500 ሚሊየን ችግኝ በመትከል ታሪክ...
ባሕር ዳር: ሐምሌ 01/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የፊታችን ሐምሌ 10/2015 ዓ.ም ኢትዮጵያውያን በአንድ ጀንበር 500 ሚሊየን ችግኝ በመትከል ታሪክ እንዲሠሩ ጥሪ አቅርበዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ.ር) ጉዳዩን አስመልክተው ባስተላለፉት መልዕክት አረንጓዴ...
“ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖን ለመከላከል ለምታደርገው ጥረት ሩስያ ድጋፍ ታደርጋለች” በኢትዮጵያ የሩስያ አምባሳደር
ባሕር ዳር: ሐምሌ 01/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖን ለመከላከል ለምታደርገው ጥረት ሩስያ ትብብርና ድጋፍ እንደምታደርግ በኢትዮጵያ የሩስያ አምባሳደር ኢቭጌኒ ተርኪን ገልጸዋል።
አምባሳደር ኢቭጌኒ ተርኪን የአየር ሁኔታ መለወጥ የውኃ ሃብትን በመቀነስ፣ በግብርና ምርት...
“የኢትዮጵያን የአረንጓዴ ልማት ለዓለም ለማስተዋወቅ በአረንጓዴ ዲፕሎማሲ ላይ በትብብር መስራት ይገባል” የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር...
ባሕር ዳር: ሐምሌ 01/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያን የአረንጓዴ ልማት ለዓለም ለማስተዋወቅ አረንጓዴ ዲፕሎማሲ ላይ በትብብር መሥራት እንደሚገባ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ተናገሩ።
ለአየር ንብረት የማይበገር የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ልማት ስትራቴጂ ቀርጸው እየሰሩ ካሉ ሀገራት...
“22 ሺህ 500 ለሚደርሱ የወንጀልና የፍታ ብሔር መዝገቦች ውሳኔ ተሰጥቷል” የአማራ ክልል ጠቅላይ...
ባሕር ዳር: ሐምሌ 01/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴዎች የ2015 በጀት ዓመት የዕቅድ አፈፃፀም እየገመገሙ ነው። የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤትም የ2015 በጀት ዓመት የ11 ወራት የዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርትን ለሕግ፣...








