በምርት ዘመኑ በአማራ ክልል 8 ሚሊዮን ኩንታል የሩዝ ምርት ለማግኘት እየተሠራ መኾኑን ግብርና ቢሮ...

ባሕር ዳር: ሐምሌ 03/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ የ2015/2016 ምርት ዘመን የሩዝ ኩታ ገጠም ዘር ማስጀመሪያ መርሃ ግብር በደቡብ ጎንደር ዞን ሊቦከምከም ወረዳ እየተካሄደ ነው። የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ ኀላፊ ኃይለማርያም ከፍያለው...

የሴቶች ሕጻናት እና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትሯ ኤርጎጌ ተስፋየ (ዶ.ር) በደቡብ ጎንደር ዞን ተገኝተው ችግኝ...

ባሕር ዳር: ሐምሌ 03/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በደቡብ ጎንደር ዞን ፎገራ ወረዳ ወጅ ቀበሌ የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ ተካሄዷል። በአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላው የሴቶች ሕጻናትና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋየ ተገኝተው አሻራቸውን አሳርፈዋል። በችግኝ ተከላው...

በአቶ አህመድ ሽዴ የተመራው የፌደራል መንግሥት ከፍተኛ አመራሮች ልዑክ ባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር እየተገነቡ...

ባሕር ዳር: ሐምሌ 03/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በኢፌድሪ ገንዘብ ሚኒስተር ሚስትር አቶ አህመድ ሽዴ የተመራው የፌደራል መንግሥት ከፍተኛ አመራሮች ልዑክ ባሕር ዳር ከንቲባ (ዶ.ር) ድረስ መሪነት በከተማ አሥተዳደሩ እየተገነቡ ያሉ ግዙፍ የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶችን ጎብኝቷል።...

በአምባሳደር ሀሰን አብዱልቃድር የተመራ ልዑካን ቡድን በአርጎባ ልዩ ወረዳ የመስክ ምልከታ አደረገ።

ደሴ: ሐምሌ 03/2015 ዓ.ም (አሚኮ)በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪ ማዕከል አስተባባሪ ሚኒስትር አምባሳደር ሐሰን አብዱልቃድር የተመራ ልዑካን ቡድን የመጀመሪያውን የመስክ ምልከታውን በደቡብ ወሎ ዞን በአርጎባ ልዩ ወረዳ አድርጓል። ቡድኑ በተፋሰስ ልማት...

“በአማራ ክልል 17 ነጥብ 8 ሚሊዮን ዜጎችን የጤና መድኅን ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል” ዶክተር መልካሙ...

ባሕር ዳር: ሐምሌ 03/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ለ50 ሺህ ወገኖች የዓይን ቆብ ቀዶ ሕክምና መደረጉንም የጤና ቢሮው አስታውቋል። የአማራ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት የሰው ሀብትና ቱሪዝም ልማት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የአስፈጻሚ ተቋማትን...