በአማራ ክልል ከሚገኘው 18 ሚሊዮን በላይ የተበጣጠሰ ማሳ ውስጥ 70 በመቶ የካዳስተር ሥራ መሥራቱን...

ባሕር ዳር: ሐምሌ 25/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ካዳስተር የመሬት ይዞታን መሰረት ያደረገ የመሬት መረጃ አያያዝ ሥርዓት ነው። የሚደራጁት መረጃዎችም በዋናነት የካርታ እና ገላጭ መረጃዎችን ያካተተ ነው። የካርታ መረጃ የይዞታውን መገኛ ቦታ፣ ወሰኑን፣ ስፋቱንና ቅርፁን፣ አጎራባች...

“ኢትዮጵያ ትልቅ አቅም ያላት ሀገር ብቻ ሳትኾን በተለያዩ ኢንዱስትሪዎች መዋእለ ነዋይ ለማፍሰስ ለሚሹ ሁሉ...

ባሕር ዳር: ሐምሌ 25/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ ለብዙ ሺህዎች ቋሚ እና ጊዜያዊ የሥራ እድል ያስገኙ 13 የኢንዱስትሪ ፓርኮችን ገንብታ ወደ ሥራ አስገብታለች። የአግሮ ፕሮሰሲንግ ኢንዱስትሪ ፓርኮችንም ገንብተን በሥራ ላይ እንገኛለን ብለዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከዓለም ባንክ...

የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች የ12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ ፈተና አጀማመርን በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ተዘዋውረው ተመለከቱ።

ባሕር ዳር: ሐምሌ 25/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች በመገኘት ዛሬ የተጀመረውን የ12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ የፈተና አሰጣጥ ሂደት ተመልክተዋል። የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሠር ብርሃኑ ነጋ ከሚኒስትር ዴኤታው ዶክተር ሳሙኤል ክፍሌ ጋር በመሆን...

“በወቅታዊ ሰላምና የጸጥታ ላይ የጋራ አረዳድ በመፍጠር የተጀመረው የሠላምና የልማት ሂደቱ እንዲጠናከር መሥራት ይገባል”...

ባሕር ዳር: ሐምሌ 25/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ከአማራ ክልል የተወጣጡ የሃይማኖት አባቶች እና የአገር ሽማግሌዎች ጋር በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ምክክር እየተደረገ ነው፡፡ ከአማራ ክልል ከሁሉም ዞኖች የተወጣጡ የሃይማኖት አባቶች እና የአገር ሽማግሌዎች በወቅታዊ ሀገራዊና ክልላዊ...

“የኃይል አቀርቦት ችግር ለቡሬ የተቀናጀ የግብርና ምርቶች ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪያል ፓርክ ማነቆ ኾኖበታል” አቶ ዳኛቸው...

ባሕር ዳር: ሐምሌ 25/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የኃይል አቅርቦት ችግር ተስፋ የተጣለበትን ኢንዱስትሪ ፓርክ አንቆ ይዞታል፡፡ በርካታ ባለሀብቶችም በኢንዱስትሪ ፓርኩ ገብተው እንዳያለሙ የኃይል አቅርቦት ችግር እንቅፋት ኾኖባቸዋል፡፡ የቡሬ የተቀናጀ የግብርና ምርቶች ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪያል ፓርክን የኃይል...