በተቀመጠ ሕግና ሥርዓት መሠረት ለሕዝብ ተገቢውን አገልግሎት መስጠት ይገባል ተባለ፡፡
ባሕር ዳር: መስከረም 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በየተቋማት ቅጥር ግቢ ውስጥ ከራእይ እና ተልእኮ ጎን ለጎን 12 የሥነ ምግባር እሴቶች ተከትበው እንመለከታለን፡፡ ተግባራዊ ይኾናሉ የተባሉ እሴቶች በመጣሳቸው ሰዎች በተለያዩ የመልካም አሥተዳደር ችግሮች ሲማረሩ ማየት የተለመደ ኾኖ...
“የምጣኔ ሃብቱ ዘርፍ ዋና ምሰሶዎች አንዱ የቱሪዝም ሴክተሩ ነው” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)
አዲስ አበባ: መስከረም 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ብዙ ታሪክ፣ ቅርስ፣ ባህል፣ የተፈጥሮ ስጦታዎች፣ አዕዋፍት፣ የዱር አራዊት እና ሊጎበኙ የሚችሉ ድንቅ ሁነቶች አሉን።
እነዚህ ሁሉ ጸጋዎች እንዳሉን ግምት ውስጥ...
“ምክር ቤቶች የሕዝብ ጥያቄዎችን ለሥራ ኀላፊዎች በማቅረብ ለችግሮች መፍትሔ የማሰጠት ኀላፊነት አለባቸው” የደብረብርሃን ከተማ...
ባሕር ዳር: መስከረም 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የሚሰጡ አስተያየቶችንና ትችቶችን ተቀብሎ ወደ ተግባር መለወጥ ለሥኬት እንደሚያበቃ የደብረብርሃን ከተማ ምክር ቤት አባላት ተናግረዋል፡፡
የደብረብርሃን ከተማ ምክር ቤት ዋና አፈጉባኤ መንግሥቱ ቤተ ለአሚኮ እንዳሉት ብዙ ጊዜ ትችቶችን...
የፌዴሬሽን ምክር ቤት የቀረቡለትን እቅዶች መርምሮ አጸደቀ።
ባሕርዳር፡ መስከረም 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ) 6ኛ የፓርላማ ዘመን፣ 3ኛ ዓመት የሥራ ጊዜ፣ 1ኛ መደበኛ ጉባዔውን ዛሬ ያካሄደው የፌዴሬሽን ምክር ቤት የቀረቡለትን እቅዶች መርምሮ አጽድቋል፡፡
በጉባዔውም የሕገመንግሥት ትርጉምና ውሳኔ አፈጻፀም ክትትል ቋሚ ኮሚቴ፣ የመንግስታት ግንኙነት...
“በ2016 የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት 500 ሺህ ዜጎችን ለመላክ ታቅዷል” የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
ባሕር ዳር: መስከረም 20/2015 ዓ.ም (አሚኮ)በ2016 በጀት ዓመት በውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት 500 ሺህ ዜጎችን በሕጋዊ መንገድ ወደ ውጭ ሀገራት ለመላክ መታቀዱን የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር አስታወቀ።
በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የአሠሪና ሠራተኛ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ...








