የኦዲት ግኝት ያለባቸው ተቋማት እርምት እንዲወስዱ የመንግሥት ወጪ አሥተዳደር እና ቁጥጥር ቋሚ ኮሚቴ አሣሠበ፡፡

ደሴ: ታኅሣሥ 11/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ምክር ቤት የመንግሥት ወጪ አሥተዳደር እና ቁጥጥር ቋሚ ኮሚቴ የከፋ የኦዲት ግኝት አለባቸው ያላቸውን ተቋማት ከባለድርሻ አካላት ጋር በመኾን በቀጣይ መደረግ በሚገባቸው አቅጣጫዎች ዙሪያ በኮምቦልቻ ከተማ ምክክር...

ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች በባሕር ዳር ከተማ የልማት ሥራዎችን እየተመለከቱ ነው።

ባሕር ዳር: ታኅሳስ 11/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በጉብኝቱ ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ፣ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዲሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኀላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አደም ፋራህ፣ ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)፣...

ሰላምን የናፈቁ አንደበቶች፣ ግጭትን የጠሉ ልቦች፣ ለሰላም የተዘረጉ እጆች በጎዳናዎች ተመላልሰዋል።

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 11/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ግፍ የሰለቻቸው አደባባይ ወጥተዋል። መከራ የበዛባቸው በቃን ብለዋል። መገፋት የመረራቸው ተውን እያሉ ጮኸዋል። ልጆቻቸው የሚታገቱባቸው፣ መንገዶች የሚዘጉባቸው፣ የእለት ጉርሳቸው የሚወሰድባቸው የዓመት ልብሳቸው የሚገፈፍባቸው ተውን እያሉ በአደባባይ ውለዋል። አዎን...

ለ30 ሺህ ወጣቶች የኮደርስ ኦንላይን ሥልጠና እየተሰጠ መኾኑን የክልሉ ሥራ እና ሥልጠና ቢሮ ገለጸ።

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 11/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የፌዴራል መንግሥት በሦሥት ዓመታት ለ5 ሚሊዮን ወጣቶች የኮደርስ ኦንላይን ሥልጠና ለመስጠት ወደ ሥራ ስለመግባቱ የክልሉ ሥራ እና ሥልጠና ቢሮ ምክትል ኅላፊ አማረ ዓለሙ ተናግረዋል፡፡ በአማራ ክልልም በሦሥት ዓመታት...

የሃይማኖት ተቋማት ለዘላቂ ሰላም ባላቸው ሚና ላይ ያተኮረ የፓናል ውይይት በድሬዳዋ እየተካሄደ ነው።

ባሕር ዳር: ታኅሳስ 11/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሃይማኖት ተቋማት ለዘላቂ ሰላም ባላቸው ሚና ላይ ያተኮረ የፓናል ውይይት በድሬዳዋ እየተካሄደ መኾኑን ኢዜአ ዘግቧል። ፓናሉ ሃይማኖቶች ለሰላም፣ ለአንድነት፣ ለአብሮነት እና ለሀገር ግንባታ ያላቸው ሚና" በሚል መሪ...