”ጥናቶች ለተግባራዊ የቱሪዝም ልማት ወሳኝ ናቸው ” አህመዲን ሙሐመድ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 12/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ባሕልና ቱሪዝም ቢሮ እና በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ትብብር የቱሪዝም አውደ ጥናት እየተካሄደ ነው።
በአውደ ጥናቱ ወቅታዊ የቱሪዝም ኹኔታዎችን የመቋቋም፣ ተቋማዊ አደረጃጀት፣ የአጋር አካላት...
በአማራ ክልል እስካሁን ከ4 ሚሊዮን ሄክታር በላይ ሰብል ተሠብሥቧል።
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 12/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል በ2016/17 መኸር የምርት ዘመን 5 ነጥብ 2 ሚሊዮን ሄክታር መሬት በዘር ተሸፍኗል። 169 ሚሊዮን ኩንታል ምርትም ይጠበቃል።
በክልሉ እስካሁን ድረስ 4 ነጥብ 4 ሚሊዮን ሄክታር ሰብል...
በአማራ ክልል የቱሪዝም ዐውደ ጥናት እየተካሄደ ነው።
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 12/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ባሕል እና ቱሪዝም ቢሮ እና በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ትብብር የቱሪዝም ዐውደ ጥናት በባሕር ዳር እየተካሄደ ነው።
በዐውደ ጥናቱ ቅኝት የአማራ ክልል ወቅታዊ የቱሪዝም ኹኔታዎችን የመቋቋም ተቋማዊ አደረጃጀት...
የምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ መልዕክት፦
የሰባት ሐይቆች መገኛዋ ቢሾፍቱ በተቀናጀ የኮሪደር ልማት ላይ ትገኛለች።
በከተማዋ የተጀመሩ የተፈጥሮ ጸጋን ወደ ጥቅም የሚቀይሩ የልማት እና የስማርት ሲቲ ተግባራት የሚበረታቱ እንዲሁም የቢሾፍቱን የሀገር ውስጥ እና የውጭ ቱሪስት መናገሻነት በከፍተኛ ሁኔታ የሚያሳድጉ ናቸው።
የተቀናጀ የኮሪደር...
ከ160 ሺህ በላይ ዜጎች የውጭ ሀገር የሥራ ሥምሪት አድርገዋል፡፡
ባሕር ዳር: ታኅሳስ 11/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ባለፉት ወራት ከ160 ሺህ በላይ ዜጎች በሕጋዊ መንገድ የውጭ ሀገራት የሥራ ሥምሪት ማድረጋቸውን የሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የኢትዮጵያ መንግሥት ዜጎች ክብራቸው፣ መብታቸው እና ደኅንነታቸው ተጠብቆ በሕጋዊ መንገድ...








