የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓልን ያለምንም የፀጥታ ስጋት ለማክበር የሚያስችል የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች መከናዎናቸውን ከተማ...
ላልይበላ: ታኅሣሥ 26/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአዳም የእዳ ደብዳቤ የተቀደደበት የክርስቶስ ኢየሱስ መወለድ እና የኢትዮጵያዊያን መናኒያን እና መንፈሳዊያን አድካሚ ጉዞ ያከተመበት የቅዱስ ላል ይበላ ልደት በደብረ ሮሃ በየዓመቱ በልዩ ድምቀት ይከበራል፡፡ እረኞች እያጨበጨቡ፤ መላእክት እያሸበሸቡ...
በአማራ ክልል በድምቀት ለሚከበሩ ሃይማኖታዊ በዓላት በቂ የጸጥታ ስምሪት ማከናወኑን የክልሉ ሰላምና ጸጥታ ቢሮ...
ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 26/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል በድምቀት ለሚከበሩ የልደት እና የጥምቀት በዓላት በቂ የጸጥታ ስምሪት መደረጉን የክልሉ መንግሥት ሰላምና ጸጥታ ቢሮ አስታውቋል።
የአማራ ክልል ሠላምና ጸጥታ ቢሮ ኃላፊ አቶ ደሳለኝ ጣሰው ለኢቢሲ እንደገለጹት፤...
“የቅዱስ ላል ይበላን እና አካባቢውን ዓለም አቀፍ ቅርሶች ለዓለም በድጋሚ የምናስተዋውቅበት ጊዜ አሁን ነው”...
ወልድያ፡ ታኅሣሥ 26/2015 ዓ.ም (አሚኮ) አስጎብኝ ማኅበራት ወደ ላል ይበላ የሚመጡ ቱሪስቶች እና እንግዶች ተገቢውን መረጃ አግኝተው እና አካባቢውን ተዋውቀው እንዲመለሱ ለማድረግ መዘጋጀታቸውን በተለይም ለአሚኮ ተናግረዋል፡፡
የቅዱስ ላል ይበላ እና አካባቢው ቱሪስት አስጎብኝ ማኅበር አባል...
ላል ይበላ: ዳግማዊ እየሩሳሌም!
ወልድያ፡ ታኅሣሥ 26/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ከኢየሩሳሌም እስከ ኢትዮጵያ የተዘረጋው የእምነት እና የማንነት ወሰን ዛሬም ዘመናትን አስቆጥሮ እንኳን አልደበዘዘም፡፡
ታላቅ ሕዝብን የመምራት ፍላጎት፣ ሀገርን የማሻገር መሻት፣ ድንበር አልፎ ወሰን ጠልፎ የመተሳሰር ትጋት፣ ጥበብ፣ ትህትና፣ አመስጋኝነት እና...
ደብረ ሮሃ፡ የጥበብ ማዕከል የጠቢባን ሀገር!
ላልይበላ: ታኅሣሥ 26/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ዓለትን ፈልፍለው ዋሻ፤ ከተማን ቆርቁረው መናገሻ ማድረግ መለያቸው ነው፡፡ ሰውን ቀርጸው ንጉስ፤ ዓለትን አንጸው መቅደስ ማድረግን ተክነውበታል፡፡ ንጉስም ቅዱስም የሚቀዳባት ደብረ ሮሃ ቤተ ክህነት አቅኝ ቤተ መንግሥት ተቀኝ ኾነው...








