“እነርሱ ለእኛ ይሄንን ሲያደርጉ፣ እኛ ለገዛ ወገኖቻችን ከዚህ በላይ እንድናደርግ ትምህርት ይሆነናል” ጠቅላይ ሚኒስትር...
ባሕር ዳር: ጥር 09/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአቡዳቢ በመሠራት ላይ ያለውን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እንደተመለከቱ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው አስታውቀዋል።
ለዚህም 17682 ካሬ ሜትር መሬት ከተባበሩት ዓረብ ኤምሬት መንግሥት መሠጠቱን...
ʺ ጃን ተከል ኀያላኑ ያረፉበት፣ ሊቃውንቱ የተሰባሰቡበት”
ባሕር ዳር :ጥር 09/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ኀያላን ነገሥታት ዙፋናቸውን አስቀምጠውበታል፣ በሕዝብ ተከበው፣ በጠንካራ ጦረኞች ታጅበው፣ መኳንንቱን በግራና በቀኝ አሰልፈው ተቀምጠውበታል፣ የተስማማውን፣ እውነት የኾነውን ፍርድ ፈርደውበታል፣ ሀገር የሚያጸና፣ ሕዝብ የሚያኮራ ምክር መክረውበታል፣ ሊቃውንቱ ተሰባስበውበታል፣ ምስጢር...
ፕሬዝዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በቅርቡ ለተሾሙት 14 ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደሮችና 7 አምባሳደሮች የሹመት ደብዳቤ...
ባሕር ዳር :ጥር 09/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የሹመት ደብዳቤ የመስጠት መርሀ ግብሩ ምክትል ጠቅላይ ሚንስትርና የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ደመቀ መኮንን እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች በተገኙበት ተከናውኗል።
ፕሬዝዳንት ሣህለ ወርቅ በሀገር ቤትም ሆነ በውጭ...
የጥምቀት በዓል አከባበርን አስመልክቶ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረስብከት መግለጫ...
አዲስ አበባ :ጥር 09/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የዘንድሮ የጥምቀት በዓልን አስመልክተው መግለጫ የሰጡት ብፁዕ አቡነ ሄኖክ ናቸው።
ከከተራ ጀምሮ የሚከበረውን የኢየሱስ ክርስቶስን የጥምቀት በዓል ከአንድ ሺህ አምስት መቶ አመት ጀምሮ በአደባባይ ሲከበር የቆየ በዓል ነው...
ከባሕር ዳር ጢስ ዓባይ የአስፓልት መንገድ ግንባታን በፍጥነት ለማጠናቀቅ እየተሰራ ነው ተባለ።
ባሕር ዳር :ጥር 09/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የአሥተዳደር ጉዳዮች ክላስተር አሥተባባሪ ዶክተር ሰማ ጥሩነህ፣ የባሕር ዳር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ዶክተር ድረስ ሳህሉ እና ሌሎች ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኅላፊዎች...








