“የለውጥ አመራሩ ያለፍንበትን ሀገራዊ ሂደት ብቻ ሳይኾን ዓለም አቀፋዊውን የጎራ ልዩነትም መረዳት አለበት” ዳይሬክተር...
ባሕር ዳር :መጋቢት 12/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ድሎችን የማጽናት እና ፈተናዎችን የመሻገር ወቅታዊ እና ታሪካዊ ያለውን የአመራር ውይይት በባሕር ዳር ዛሬ ጀምሯል፡፡ በውይይቱ ከፌደራል እስከ ወረዳ ያሉ የብልጽግና ፓርቲ አመራሮች ይሳተፋሉ፡፡...
ሎሬት ዶክተር ተወልደ ብርሃን ገብረ እግዚአብሔር ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ።
ባሕር ዳር :መጋቢት 12/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በብዝሃ ሕይወት ሳይንቲስትነት አንቱታን ያተረፉት ሎሬት ዶክተር ተወልደብርሃን ገብረእግዚአብሔር ባደረባቸው ሕመም በ83 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ።
የአካባቢ ጥበቃ ተቆርቋሪ እና ተከራካሪ የነበሩት ዶክተር ተወልደብርሃን ገብረእግዚአብሔር ከአባታቸው ከቄስ ገብረእግዚአብሔር...
“በወጪ ንግድ ሥርዓቱ ክፍተት ከሀገሪቱ የተለያዩ ምርቶች በሕገ ወጥ መንገድ ይወጣሉ” አቶ ደመቀ መኮንን
ባሕርዳር: መጋቢት 11/2015 ዓ.ም (አሚኮ)በወጪ ንግድ ሥርዓቱ ላይ ባለው ክፍተት ከሀገሪቱ የተለያዩ ምርቶች በሕገ ወጥ መንገድ እንደሚወጡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ተናገሩ፡፡
የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ ሀገራዊ የቅንጅት መድረክ በሸራተን አዲስ እየተካሄደ...
የተዛቡ ሃሳቦች አንድነታችንን በሚያስጠብቅ መልኩ እንዲታረሙ የወጣቶች አስተዋጽኦ ከፍተኛ መሆኑ ተገለጸ።
ባሕር ዳር:መጋቢት 10/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የብልፅግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት የስልጠና መድረክ "በወጣቶች አቅም የኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ብልፅግና ይረጋገጣል" በሚል መሪ ሀሳብ ከመጋቢት 3 - 11/2015 ዓ.ም በባሕርዳር ከተማ ሲካሄድ ቆይቷል። በስልጠናው ማጠቃለያ...








