ኢትዮጵያን ማኅበራዊ ፍትሕ የሰፈነባትና ጠንካራ ሀገር ለማድረግ የጸረ ሙስና ትግሉ ተጠናክሮ ይቀጥላል።

ባሕር ዳር:መጋቢት 13/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያን ማኅበራዊ ፍትሕ የሰፈነባትና ጠንካራ ሀገር ለማድረግ የተጀመረው የጸረ ሙስና ትግል ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የፌደራል ሥነ ምግባርና ጸረ ሙስና ኮሚሽን ገለጸ። ኮሚሽኑ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን ጨምሮ በፌዴራል ተቋማት ስር ለሚገኙ የሥነ...

” የዓድዋ ፊታውራሪ ያረርጌው ደጀን እንደ አንድ ሰው ሞተ ራስ መኮንን”

ባሕር ዳር:መጋቢት 13/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ጠላት የሚሮጥላቸው፣ ምሽግ የሚፈራርስላቸው፣ ድል የማይለያቸው፣ ብልሃት የማይርቃቸው፣ የጦር ጥበብ የተቸራቸው፡፡ እንደ አንበሳ የጀገኑ፣ እንደ ነብር የፈጠኑ፣ ጎራዴያቸው የሠላ፣ ጀበርናቸው የመላ፣ ጦራቸው የማይስት፣ ጥይታቸው የማይወሰልት ጀግና፡፡ በምሥራቅ የመጣውን ቀጡት፣...

“የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ውጤታማ እንዲሆን የግል ባለኃብቱ ተሳትፎ ሊጠናከር ይገባል” የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ አለበል

ባሕር ዳር:መጋቢት 13/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ውጤታማ እንዲሆን የግል ባለኃብቱ ተሳትፎ ሊጠናከር እንደሚገባ የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ አለበል ገለጹ። በአምራች ዘርፉ የተሰማሩ ከ350 በላይ ኢንዱስትሪዎች የሚሳተፉበት የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ ከሚያዚያ 28 እስከ ግንቦት 2...

“ትምህርቴን ስላጠናቀቅኩ ዲግሪዬን በፖስታ ላኩልኝ እኔን ግን የሀገሬ ገበሬዎች ይፈልጉኛል” ዶክተር ተወልደ ብርሃን ገብረ...

ባሕር ዳር:መጋቢት 13/2015 ዓ.ም (አሚኮ) መደበኛ ትምህርታቸውን ከአራተኛ ክፍል ላይ ጀምረው፣ ሁለተኛ ዲግሪን ዘለው የሦስተኛ ዲግሪ ትምህርታቸውን በላቀ ውጤት ያጠናቀቁ ዕንቁ ምሁር ነበሩ፡፡ ይህ ሰው ወደ ዌልስ ዩኬ አቅንተው የሦስተኛ ዲግሪ ትምህርታቸውን 9 ወራትን...

ʺመገፋት የበዛባቸው፣ የሞቀ ቤት የናፈቃቸው”

ባሕር ዳር: መጋቢት 13/2015 ዓ.ም (አሚኮ) መገፋት በዝቶባቸዋል፣ መሳደድ ሰልችቷቸዋል፣ የሞቀ ቤት፣ ሰላም የሆነ ቀዬ ናፍቋቸዋል፡፡ በሚወዷት ሀገራቸው፣ በሚሳሱላት ቤታቸው መኖር ርቆባቸዋል፡፡ በሞቀ ቤታቸው ልጆቻቸውን የሚያሳድጉት፣ ከራሳቸው አልፈው ለሌሎች የሚተርፉት ደጋጎች ከሰው ፊት መቆም...